አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን ከባንክ ሥርዓት ጋር የማጣመር ሥራ በይፋ መጀመሩን አስታወቀ Post published:December 10, 2025 Post category:ቴክኖሎጂ / ኢትዮጵያ AMN ታሕሳስ 1/ 2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን ከባንክ ሥርዓት ጋር የማጣመር ሥራ በይፋ መጀመሩን ባወጣዉ መግለጫ አስታዉቋል፡፡ የፋይናንስ ዘርፍ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ወሳኝ ምዕራፍ የሆነው የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን ከባንክ ሥርዓት ጋር የማጣመር ሥራ በይፋ ተጀምሯል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በቀጣዮቹ ጊዜያት የትግራይን ህዝብ ልማት እና የለውጥ ፍላጎት የሚያሳኩ ተግባራት ይከናወናሉ- ሌተናል ጄኔራል ታደሰ ወረደ April 9, 2025 የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በየመን በደረሰው የጀልባ መስጠም በኢትዮጵያውያን ዜጎች ላይ በደረሰው የሞት አደጋ የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገለጸ August 5, 2025 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አጠቃላይ ተቀማጭ ብር 1.54 ትሪሊየን መድረሱን ገለጸ February 27, 2025