አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን ከባንክ ሥርዓት ጋር የማጣመር ሥራ በይፋ መጀመሩን አስታወቀ Post published:December 10, 2025 Post category:ቴክኖሎጂ / ኢትዮጵያ AMN ታሕሳስ 1/ 2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን ከባንክ ሥርዓት ጋር የማጣመር ሥራ በይፋ መጀመሩን ባወጣዉ መግለጫ አስታዉቋል፡፡ የፋይናንስ ዘርፍ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ወሳኝ ምዕራፍ የሆነው የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን ከባንክ ሥርዓት ጋር የማጣመር ሥራ በይፋ ተጀምሯል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በሩሲያ ሞስኮ በተዘጋጀው የማርችንግ ባንድ ፌስቲቫል ላይ ለተሳተፈው የኢትዮጵያ መከላከያ ማርችንግ ባንድ ቡድን አቀባበል ተደረገ September 2, 2025 እንጆሪ እና ሳፍሮን በማምረት ለውጪ ገበያ የሚያቀርብ ኩባንያ ወደ ስራ ሊገባ ነው March 11, 2025 በጣና ሃይቅ ላይ የትራንስፖርት አገልግሎት ለመስጠትና የቱሪዝም ፍሰቱን ለማሳደግ ታስባ ወደ አገር ውስጥ እየተጓጓዘች የምትገኘው ‘ጣናነሽ 2 ጀልባ’ አዳማ ከተማ ደርሳለች June 11, 2025
በጣና ሃይቅ ላይ የትራንስፖርት አገልግሎት ለመስጠትና የቱሪዝም ፍሰቱን ለማሳደግ ታስባ ወደ አገር ውስጥ እየተጓጓዘች የምትገኘው ‘ጣናነሽ 2 ጀልባ’ አዳማ ከተማ ደርሳለች June 11, 2025