በ4ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ጨዋታ በብስክሌት ውድድር ኢትዮጵያ የነሀስ ሜዳሊያ አገኘች። Post published:December 11, 2025 Post category:ሌሎች ስፖርት AMN ታህሣሥ 02 ቀን 2018 ዓ.ም አንጎላ-ሉዋንዳ እየተካሄደ በሚገኘው 4ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ጨዋታ የቡዱን ስዓት ሙከራ 26.96 ኪ.ሜ ብስክሌት ውድድር ኢትዮጵያ የነሐስ ሜዳሊያ አግኝታለች። በውድድሩ አልጀሪያ እና ሞሪሸስ የወርቅና የብር ሜዳሊያ አሸናፊ ሆነዋል። ኢትዮጵያ ቀድም ብሎ በሴቶች ቡድን ኮሮኖ የወርቅ ማዳልያ ማግኘቷ ይታወሳል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የብስክሌተኛው ጽናት December 5, 2025 የአዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ ስፖርታዊ ፌስቲቫል ተጀመረ April 26, 2025 የኢትዮጵያ ባህል ስፖርቶችን ለማሳደግ የሚረዳ ስምምነት ተከናወነ April 21, 2025