ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

You are currently viewing ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

AMN-ጥር 14/ 2018 ዓ.ም

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በይፋዊ የማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት ከጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆአን ዋድፉል ጋር መወያየታቸውን ገልፀዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጋር የሁለቱን ሀገራት ትብብር የበለጠ ለማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ትርጉም ያለው ውይይት አድርገናል ብለዋል።

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review