ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Post published:January 22, 2026 Post category:EDITOR'S PICK / ዲፕሎማሲ AMN-ጥር 14/ 2018 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በይፋዊ የማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት ከጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆአን ዋድፉል ጋር መወያየታቸውን ገልፀዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጋር የሁለቱን ሀገራት ትብብር የበለጠ ለማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ትርጉም ያለው ውይይት አድርገናል ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በመዲናዋ ከ42 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት የበጎ ፈቃድ ስራዎች ተከናወናቸዉን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ October 21, 2025 የምርጫ ሂደቱ በተሳካ ሁኔታ እንዲሚካሄድ ያላቸውን ተስፋ የአፍሪካ ሕብረት የታዛቢ ቡድን መሪ ገለጹ June 1, 2026 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአለም ባንክ ፕሬዝደንት አጄይ ባንጋ ጋር ተወያዩ November 23, 2025