የአዲስ አበባ ከተማ አሰተዳደር የመሬት ልማት ቢሮ ለ8ኛ ዙር የመሬት ሊዝ ጨረታ ጥር 9/2018 ዓ.ም በየካ፤ ንፋስ ስልክ ላፋፍቶ፤ ኮልፌ ቀራኒዮ፤ አቃቂ ቃሊቲ፤ አዲስ ከተማ፤ ለሚ ኩራ፤ ጉለሌ፤ ልደታ እና ቂርቆስ ክፍለ ከተሞች የሚገኙ ለተለያዩ አገልግሎቶች የተዘጋጁ ቦታዎችን አወዳድሮ በጨረታ በሊዝ ለማስተላለፍ ታህሳስ 25/208 ማስታወቂያ ማውጣቱ ይታወሳል፡፡ ይሁን እንጂ የጨረታ ሰነዱን ሽያጭ ማራዘም አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ እስከ ጥር 26/2018 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ድረስ ለተከታታይ የስራ ቀናት የጨራታ ሰነድ ሽያጩ የተራዘመ ሲሆን ከታች ባለው ማስፈንጠሪያ ተጠቅማችሁ ሙሉ መረጃ በመመልከት መግዛት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለኝ፡፡
የመሬት ሊዝ ጫረታ