AMN ጥር 30/2018
ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ምን አካቷል?
በገበታ ለትውልድ ውጥን የተገነባ ነዉ
በ13.3 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈው ነዉ
ዘመናዊና ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ ምግብ ቤቶች፣
የመዋኛ ገንዳዎች፣
የውስጥ ለውስጥ አስፋልት መንገዶችን
የሄሊኮፕተር ማረፊያ
ሁሉንም ዓይነት መገልገያዎች አሟልቷል
በተለያዩ የፍራፍሬ ዞኖች እና ለዓይን በሚማርኩ አረንጓዴ ስፍራዎች የታጀበ ነዉ
ለጎብኚዎች የማይረሳ ትውስታን የሚሰጥ እጅግ ማራኪ ቦታ ነው
ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ቀዳሚ የቱሪስት መዳረሻ ለመሆን ያላትን ቁርጠኝነት እና ተግባራዊ እንቅስቃሴ የሚያሳይ ቋሚ ምስክር ነው
የቱሪዝም ልማቱን ከተፈጥሮ ሐብት ጥበቃ፣
ከዘላቂነት እና ከአካታችነት ጋር ያቀናጀ
የወሎ ሕዝብ ያለውን ጥልቅ ባህላዊና ተፈጥሯዊ እሴት ለዓለም ማኅበረሰብ የሚያስተዋውቅበት ሰፊ ገበታ ነዉ