ከንቲባ አዳነች አቤቤ በፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ Post published:September 17, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- መስከረም 7/2017 ዓ.ም ከንቲባ አዳነች በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት ሃገራቸውን በሞያቸው እና በሚፈለግባቸው መስክ ሁሉ ሲያገለግሉ በኖሩት ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ህልፈተ ህይወት የተሰማኝን ጥልቅ ሃዘን እየገለጽኩ፣ ለቤተሰቦቻቸው፣ ወዳጅ ዘመዶቻቸዉ መጽናናትን እመኛለሁ ብለዋል ። ፈጣሪ ነብሳቸውን በአጸደ ገነት ያኑር ሲሉም መልእክት አስተላልፈዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ እና ብራዚል በግብርና እና የምግብ ዋስትና በማረጋገጥ መስኮች ያላቸውን ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር ተስማሙ January 10, 2025 ኢሬቻ የሰላም ፣ የእርቅ እና የወንድማማችነት ተምሳሌት ነዉ፡- የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት October 4, 2024 የኢትዮጵያ መንግስት እና የሶማሊያ መንግስት የጋራ መግለጫ February 27, 2025