ከንቲባ አዳነች አቤቤ በፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ Post published:September 17, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- መስከረም 7/2017 ዓ.ም ከንቲባ አዳነች በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት ሃገራቸውን በሞያቸው እና በሚፈለግባቸው መስክ ሁሉ ሲያገለግሉ በኖሩት ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ህልፈተ ህይወት የተሰማኝን ጥልቅ ሃዘን እየገለጽኩ፣ ለቤተሰቦቻቸው፣ ወዳጅ ዘመዶቻቸዉ መጽናናትን እመኛለሁ ብለዋል ። ፈጣሪ ነብሳቸውን በአጸደ ገነት ያኑር ሲሉም መልእክት አስተላልፈዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like መጋቢት 24 ኢትዮጵያ ስትመኘው የነበረው እውን የሆነበት ነው- አለሙ ስሜ (ዶ/ር) April 2, 2025 ለ2017/18 የምርት ዘመን ግብዓት የሚሆን ከ7 መቶ ሺህ ሜትሪክ ቶን በላይ የአፈር ማዳበሪያ ጅቡቲ ወደብ ደርሷል – የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር March 5, 2025 አብሯቸው የሚሠራ ባልደረባቸውን በማገት ገንዘብና ክላሸንኮቭ መሣሪያ ይዘው የተሰወሩት ተከሳሾች በእስራት ተቀጡ February 17, 2025
ለ2017/18 የምርት ዘመን ግብዓት የሚሆን ከ7 መቶ ሺህ ሜትሪክ ቶን በላይ የአፈር ማዳበሪያ ጅቡቲ ወደብ ደርሷል – የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር March 5, 2025