ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የተገነባዉን ዘመናዊ የአትክልትና ፍራፍሬ፣ የእንስሳት ተዋጽኦ ማቀዝቀዣ መጋዘን እና ሁለገብ ሕንፃ መርቀዉ ስራ አስጀመሩ
አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ Post published:September 17, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- መስከረም 7/2017 ዓ.ም ከንቲባ አዳነች በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት ሃገራቸውን በሞያቸው እና በሚፈለግባቸው መስክ ሁሉ ሲያገለግሉ በኖሩት ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ህልፈተ ህይወት የተሰማኝን ጥልቅ ሃዘን እየገለጽኩ፣ ለቤተሰቦቻቸው፣ ወዳጅ ዘመዶቻቸዉ መጽናናትን እመኛለሁ ብለዋል ። ፈጣሪ ነብሳቸውን በአጸደ ገነት ያኑር ሲሉም መልእክት አስተላልፈዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአዲስ አበባ ከተማ የዘንድሮውን የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ለማስተናገድ ከመቼውም ጊዜ በላይ ዝግጅት አድርጋለች – ከንቲባ አዳነች አቤቤ February 11, 2025 የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ 180 የአምስት ሚልዮን ኮደርስ ስልጠና የወሰዱ ሙያተኞቹን አስመረቀ January 23, 2025 ብዝኃነት የኢትዮጵያ ጌጥ እና ዐቅም ነው September 7, 2025
የአዲስ አበባ ከተማ የዘንድሮውን የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ለማስተናገድ ከመቼውም ጊዜ በላይ ዝግጅት አድርጋለች – ከንቲባ አዳነች አቤቤ February 11, 2025