ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በበየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) ህልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ Post published:September 17, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- መስከረም 7/2017 ዓ.ም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በበየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) ህልፈተ ሕይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር በየነ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ሰላማዊ የትግል አስተዋጽኦ ማበርከታቸውን በማህበራዊ ትስሰር ገጻቸው ባሰፈሩት የሀዘን መግለጫ መልዕክት ገልጸዋል። በህልፈታቸው ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማቸው ተናግረዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአውሮፓ ህብረት የጋራ ተነሳሽነት (ኢኒሼቲቭ) የህክምና ስፔሻላይዜሽንን በኢትዮጵያ ለማጠናከር በህብረቱ አባል ሀገራት እየተተገበረ እንደሚገኝ የጤና ሚኒስቴር ገለጸ December 2, 2024 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሁለት የብድር ስምምነቶችን መርምሮ አጸደቀ January 27, 2025 በደሴ የሚገነባው የኮሪደር ልማት የከተማዋን እና በዙሪያዋ ያሉ ተፈጥሯዊ እና ታሪካዊ ሀብቶቿን የሚያስተሳስር ነው፡-አቶ ጃንጥራር አባይ November 9, 2024
የአውሮፓ ህብረት የጋራ ተነሳሽነት (ኢኒሼቲቭ) የህክምና ስፔሻላይዜሽንን በኢትዮጵያ ለማጠናከር በህብረቱ አባል ሀገራት እየተተገበረ እንደሚገኝ የጤና ሚኒስቴር ገለጸ December 2, 2024
በደሴ የሚገነባው የኮሪደር ልማት የከተማዋን እና በዙሪያዋ ያሉ ተፈጥሯዊ እና ታሪካዊ ሀብቶቿን የሚያስተሳስር ነው፡-አቶ ጃንጥራር አባይ November 9, 2024