ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በበየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) ህልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ Post published:September 17, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- መስከረም 7/2017 ዓ.ም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በበየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) ህልፈተ ሕይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር በየነ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ሰላማዊ የትግል አስተዋጽኦ ማበርከታቸውን በማህበራዊ ትስሰር ገጻቸው ባሰፈሩት የሀዘን መግለጫ መልዕክት ገልጸዋል። በህልፈታቸው ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማቸው ተናግረዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢሬቻ የሰላም እና የአንድነት ተምሳሌት ሆኖ እንዲቀጥል የድርሻችንን እንወጣለን- ወጣቶች October 1, 2024 በሀገር ጉዳይ እኩል የመወሰንና የፍትሃዊ ተጠቃሚነት ጉዳይ በለውጡ መንግስት ምላሽ አግኝቷል April 11, 2025 ጽንፈኛው በሰሜን ሸዋ ዞን ደራ ወረዳ የፈፀመውን ዘግናኝ እና አጸያፊ ድርጊት የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት አወገዘ November 21, 2024