ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ አስክሬን ሽኝት እየተደረገ ነው Post published:September 19, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- መስከረም 9/2017 ዓ.ም የፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ የአስከሬን ሽኝት መርሃ ግብር በሚሊኒየም አዳራሽ እየተካሄደ ይገኛል በሽኝት መርሃ ግብሩ ላይ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ/ር )ን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሀላፊዎች የፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ወዳጅ ዘመዶች እና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተገኝተዋል። በሰብስቤ ባዩ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ቺሊ ኢትዮጵያን ከሁለትዮሽ ግንኙነት ባሻገር በአፍሪካ ለምታደርገው እንቅስቃሴ ቁልፍ አጋር ማድረግ እንደምትፈልግ ገለጸች November 8, 2024 የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲው በተሟላ መልኩ ገቢራዊ መደረጉ ከ27 ቢሊየን ዶላር በላይ ኃብት ማሰባሰብ አስችሏል – የገንዘብ ሚኒስቴር August 3, 2024 በአሶሳ ከተማ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ተጠናቆ ለምርቃት መብቃቱን ምክንያት በማድረግ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በመካሄድ ላይ ይገኛል September 15, 2025
በአሶሳ ከተማ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ተጠናቆ ለምርቃት መብቃቱን ምክንያት በማድረግ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በመካሄድ ላይ ይገኛል September 15, 2025