የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ቻይና ጓንዡ የሚያደረገውን በረራ ሊያሳድግ መሆኑን አስታወቀ Post published:September 20, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- መስከረም 10/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከመስከረም 17 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ቻይና ጓንዡ ሲያደርግ የነበረውን ሰባት ሳምንታዊ በራራዎች ወደ አስር እንደሚያሳድግ ማመልከቱን ከአየር መንገዱ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቻይና ዢያሜን እና በብራዚል ሳኦፖሎ መካከል እየሰጠ ያለውን የዕቃ ጭነት አገልግሎት ሁለተኛ ዓመት አከበረ February 17, 2025 በሶማሌ ክልል ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ በእርሻ የሚለማው መሬት በሦስት እጥፍ አድጓል- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) January 4, 2025 የአጀንዳ የማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ ልዩነቶችን ይፈታል ያልናቸውን ሀሳቦች በነጻነት የገለጽንበት ነው፦ የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ ተሳታፊዎች October 3, 2024
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቻይና ዢያሜን እና በብራዚል ሳኦፖሎ መካከል እየሰጠ ያለውን የዕቃ ጭነት አገልግሎት ሁለተኛ ዓመት አከበረ February 17, 2025
የአጀንዳ የማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ ልዩነቶችን ይፈታል ያልናቸውን ሀሳቦች በነጻነት የገለጽንበት ነው፦ የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ ተሳታፊዎች October 3, 2024