የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ቻይና ጓንዡ የሚያደረገውን በረራ ሊያሳድግ መሆኑን አስታወቀ Post published:September 20, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- መስከረም 10/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከመስከረም 17 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ቻይና ጓንዡ ሲያደርግ የነበረውን ሰባት ሳምንታዊ በራራዎች ወደ አስር እንደሚያሳድግ ማመልከቱን ከአየር መንገዱ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የንብረት ማስመለስ አዋጁ ማንኛውም ዜጋ ከህገወጥ ድርጊት ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚ እንዳይሆን የተጠያቂነት አሰራር ስርዓት ዘርግቷል- ምክር ቤቱ January 9, 2025 የጊኒው ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህ አዲስ አበባ ገቡ November 6, 2024 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ለመጪው ዓመት ለትግበራ የተዘጋጀውን የ2018 የተሟላ የሁሉም ዘርፎች እቅድ እና ሀገራዊውን የልማት እቅድ መገምገሙን ገለጹ July 15, 2025
የንብረት ማስመለስ አዋጁ ማንኛውም ዜጋ ከህገወጥ ድርጊት ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚ እንዳይሆን የተጠያቂነት አሰራር ስርዓት ዘርግቷል- ምክር ቤቱ January 9, 2025
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ለመጪው ዓመት ለትግበራ የተዘጋጀውን የ2018 የተሟላ የሁሉም ዘርፎች እቅድ እና ሀገራዊውን የልማት እቅድ መገምገሙን ገለጹ July 15, 2025