የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ቻይና ጓንዡ የሚያደረገውን በረራ ሊያሳድግ መሆኑን አስታወቀ Post published:September 20, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- መስከረም 10/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከመስከረም 17 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ቻይና ጓንዡ ሲያደርግ የነበረውን ሰባት ሳምንታዊ በራራዎች ወደ አስር እንደሚያሳድግ ማመልከቱን ከአየር መንገዱ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ሠራዊቱ የአገር ሉአላዊነትና ዘላቂ ሰላምን በአስተማማኝ መልኩ የመጠበቅ ተልዕኮውን አጠናክሮ መቀጠሉን ሌተናል ጀነራል ሃጫሉ ሸለመ ገለጹ August 31, 2025 በኢትዮጵያ ተግባራዊ የተደረጉ የልማት ኢኒሼቲቮች የኢኮኖሚ ዕድገቱን ከማሳለጥ ባለፈ ለሥራ ዕድል ፈጠራ ጉልህ ሚና እየተጫወቱ መሆኑ ተገለጸ May 19, 2025 በአሶሳ ከተማ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ተጠናቆ ለምርቃት መብቃቱን ምክንያት በማድረግ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በመካሄድ ላይ ይገኛል September 15, 2025
ሠራዊቱ የአገር ሉአላዊነትና ዘላቂ ሰላምን በአስተማማኝ መልኩ የመጠበቅ ተልዕኮውን አጠናክሮ መቀጠሉን ሌተናል ጀነራል ሃጫሉ ሸለመ ገለጹ August 31, 2025
በአሶሳ ከተማ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ተጠናቆ ለምርቃት መብቃቱን ምክንያት በማድረግ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በመካሄድ ላይ ይገኛል September 15, 2025