የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ቻይና ጓንዡ የሚያደረገውን በረራ ሊያሳድግ መሆኑን አስታወቀ Post published:September 20, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- መስከረም 10/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከመስከረም 17 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ቻይና ጓንዡ ሲያደርግ የነበረውን ሰባት ሳምንታዊ በራራዎች ወደ አስር እንደሚያሳድግ ማመልከቱን ከአየር መንገዱ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኢትዮጵያ ተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በኢትዮጵያ ክብር እና ጥቅም ላይ በመተባባር በመከባበር ይሰራል፡- የምክር ቤቱ ሰብሳቢ አቶ ሰለሞን አየለ January 31, 2025 የአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደቱ በመሰረታዊ እና ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ እንዲሆን የሚመለከታቸው አካላት ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ጠየቀ December 11, 2024 የዓድዋ ድል እና የህዳሴ ግድብ ኢትዮጵያውያን በአብሮነት ያሳኳቸው ዘመን ተሻጋሪ ድሎች ናቸው – ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) February 27, 2025
የኢትዮጵያ ተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በኢትዮጵያ ክብር እና ጥቅም ላይ በመተባባር በመከባበር ይሰራል፡- የምክር ቤቱ ሰብሳቢ አቶ ሰለሞን አየለ January 31, 2025
የአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደቱ በመሰረታዊ እና ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ እንዲሆን የሚመለከታቸው አካላት ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ጠየቀ December 11, 2024