የኢትዮጵያ አየር መንገዱ ወደ አማን ከተማ ተጨማሪ 3 በረራዎችን እንደሚያደርግ አስታወቀ Post published:October 9, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መስከረም 29/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አማን ከተማ ተጨማሪ ሶስት በረራዎችን እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡ ከፊታችን ጥቅምት 25 /2017 ዓ.ም ጀምሮ የሚያደርገው በረራ በየሳምንቱ ሰኞ፣ ረቡዕ እና ዓርብ ቀናት የሚከናወኑ መሆኑን አየር መንገዱ በማኅበራዊ ትስስር ገጹ ያወጣው መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like “አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል” ግንባታን በማጠናቀቅ ላይ እንገኛለን-ከንቲባ አዳነች አቤቤ February 10, 2025 ከታጠቁ ሐይሎች ጋር መንግስት ያደረገው ስምምነት ሕብረተሰቡ ሰላማዊ ሕይወት እንዲመራ አስችሏል -የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት January 17, 2025 በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደሩ ለተጨማሪ አንድ ዓመት እንዲቀጥል ከሁሉም ኃይሎች ጋር ንግግር እየተደረገ ነው- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) March 20, 2025
በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደሩ ለተጨማሪ አንድ ዓመት እንዲቀጥል ከሁሉም ኃይሎች ጋር ንግግር እየተደረገ ነው- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) March 20, 2025