የኢትዮጵያ አየር መንገዱ ወደ አማን ከተማ ተጨማሪ 3 በረራዎችን እንደሚያደርግ አስታወቀ Post published:October 9, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መስከረም 29/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አማን ከተማ ተጨማሪ ሶስት በረራዎችን እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡ ከፊታችን ጥቅምት 25 /2017 ዓ.ም ጀምሮ የሚያደርገው በረራ በየሳምንቱ ሰኞ፣ ረቡዕ እና ዓርብ ቀናት የሚከናወኑ መሆኑን አየር መንገዱ በማኅበራዊ ትስስር ገጹ ያወጣው መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በቅርቡ በኦሮሚያ ክልል በሺህ የሚቆጠሩ ታጣቂዎች የመረጡትን የሰላም መንገድ ሁሉም ሊከተል ይገባል፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) December 8, 2024 ሀገር የሚቀየረው በአቋም እና ዋጋ ለመክፈል ዝግጁ በመሆን ነው – ሙዓዛ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት May 29, 2025 የአየር ሁኔታን ለመመልከት የሚያግዙ ሦስት የራዳር ጣቢያዎች ዘንድሮ ወደ ሥራ ይገባሉ-የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት December 23, 2024
በቅርቡ በኦሮሚያ ክልል በሺህ የሚቆጠሩ ታጣቂዎች የመረጡትን የሰላም መንገድ ሁሉም ሊከተል ይገባል፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) December 8, 2024