የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት መሠረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ነው Post published:October 10, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መስከረም 30/2017 ዓ.ም የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ሲያሰለጥናቸው የቆዩ መሠረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ይገኛል። በምርቃት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የመከላከያ ሎጀስቲክስ ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጀኔራል አብዱራህማን እስማኤልን ጨምሮ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች መገኘታቸውን ከመከላከያ ሠራዊት የተገኘው መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አሁን አለም ካለበት ሁኔታ አንፃር በቀጣይነት መሰልጠን መታጠቅ መዘጋጀት ከሁሉም ሰራዊት ይጠበቃል ሲሉ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስርት ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አሳሰቡ May 4, 2025 የሩዋንዳ መከላከያ ከፍተኛ መኮንኖች ልዑክ ቡድን የኢትዮጵያ መከላከያ ተቋማትን ጎበኘ March 16, 2025 የእግር ኳሱ መልካም ዕድል October 27, 2024
አሁን አለም ካለበት ሁኔታ አንፃር በቀጣይነት መሰልጠን መታጠቅ መዘጋጀት ከሁሉም ሰራዊት ይጠበቃል ሲሉ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስርት ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አሳሰቡ May 4, 2025