የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት መሠረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ነው Post published:October 10, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መስከረም 30/2017 ዓ.ም የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ሲያሰለጥናቸው የቆዩ መሠረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ይገኛል። በምርቃት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የመከላከያ ሎጀስቲክስ ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጀኔራል አብዱራህማን እስማኤልን ጨምሮ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች መገኘታቸውን ከመከላከያ ሠራዊት የተገኘው መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የፌደራል ተቋማት እና ማኅበራት አጀንዳቸውን ለሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስረከቡ June 1, 2025 በሀረሪ ክልል በሆቴል፣ በማኑፋክቸሪንግና በአግሮ ፕሮሰሲንግ ለሚሰማሩ ባለሃብቶች አስፈላጊው ድጋፍ ይደረጋል- አቶ ኦርዲን በድሪ March 24, 2025 ምክር ቤቱ የተመሰከረላቸው የሂሳብ ባለሙያዎችን አቅም ለማጎልበት የሚያግዝ ረቂቅ አዋጅን መርምሮ አጸደቀ March 13, 2025