የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት መሠረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ነው Post published:October 10, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መስከረም 30/2017 ዓ.ም የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ሲያሰለጥናቸው የቆዩ መሠረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ይገኛል። በምርቃት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የመከላከያ ሎጀስቲክስ ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጀኔራል አብዱራህማን እስማኤልን ጨምሮ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች መገኘታቸውን ከመከላከያ ሠራዊት የተገኘው መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በመንግስት በኩል ለሰላም፣ ለውይይትና ድርድር የምትጠልቅ ጀምበር እንደሌለች ደጋግመን ማረጋገጥ እንወዳለን-አቶ አደም ፋራህ December 19, 2024 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ሞት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ September 17, 2024 የኢትዮጵያ እና የተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች የፖሊስ ተቋማት ግንኙነት የበለጠ ተጠናክሮ ይቀጥላል፡- ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል January 24, 2025
የኢትዮጵያ እና የተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች የፖሊስ ተቋማት ግንኙነት የበለጠ ተጠናክሮ ይቀጥላል፡- ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል January 24, 2025