የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት መሠረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ነው Post published:October 10, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መስከረም 30/2017 ዓ.ም የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ሲያሰለጥናቸው የቆዩ መሠረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ይገኛል። በምርቃት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የመከላከያ ሎጀስቲክስ ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጀኔራል አብዱራህማን እስማኤልን ጨምሮ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች መገኘታቸውን ከመከላከያ ሠራዊት የተገኘው መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮ-ቴሌኮም አዳዲስ እይታዎችን እና ፈጠራዎችን ያካተተ የሶስት ዓመታት ስትራቴጂ ዕቅድ ይፋ አደረገ August 26, 2025 በለውጡ ዓመታት የንግድ ሥርዓቱን በማቀላጠፍና አቅርቦትን በማሳደግ የዋጋ ግሽበት ምጣኔን ማሻሻል ተችሏል – ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) April 1, 2025 አቶ አደም ፋራህ ከሩዋንዳው አምባሳደር ቻርለስ ካራምባ ጋር ተወያዩ January 22, 2025
በለውጡ ዓመታት የንግድ ሥርዓቱን በማቀላጠፍና አቅርቦትን በማሳደግ የዋጋ ግሽበት ምጣኔን ማሻሻል ተችሏል – ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) April 1, 2025