የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት መሠረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ነው Post published:October 10, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መስከረም 30/2017 ዓ.ም የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ሲያሰለጥናቸው የቆዩ መሠረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ይገኛል። በምርቃት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የመከላከያ ሎጀስቲክስ ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጀኔራል አብዱራህማን እስማኤልን ጨምሮ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች መገኘታቸውን ከመከላከያ ሠራዊት የተገኘው መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ በፖፕ ፍራንሲስ ህልፈት የተሰማቸውን ጥልቅ ሐዘን ገለፁ April 21, 2025 ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው አዲስ ለተመረጡት የአፍሪካ ቀዳማዊት እመቤቶች ድርጅት ሊቀመንበር የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ February 16, 2025 ለ2017/18 የምርት ዘመን የአፈር ማዳበሪያ ከውጭ ማጓጓዝ ተጀመረ November 8, 2024
ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው አዲስ ለተመረጡት የአፍሪካ ቀዳማዊት እመቤቶች ድርጅት ሊቀመንበር የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ February 16, 2025