ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከእንግሊዝ የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Post published:October 11, 2024 Post category:EDITOR'S PICK AMN -ጥቅምት 1/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከእንግሊዝ የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ሎርድ ኮሊንስን ጋር በሁለትዮሽ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው፤ ዛሬ የእንግሊዙን የአፍሪካ ሚኒስትር የሀይበሪውን ሎርድ ኮሊንስን አግኝቼ በሁለትዮሽ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ሰፋ ያለ ውይይት አድርገናል ብለዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ባለፉት ዘጠኝ ወራት 1.5 ቢሊየን የአሜሪካን ዶላር ገቢ ተገኝቷል -የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን April 15, 2025 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) “መዳረሻዎን ኢትዮጵያ ያድርጉ፤ ቆይታዎን ያራዝሙ” ሲሉ መልዕክት አስተላለፉ May 6, 2025 ሀገራችንን ማስዋብ እና የልጆቻችንን ህይወት በተስፋ እና በተድላ የተሞላ ማድረግ ቀዳሚው ፍላጎታችን ነው- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) April 20, 2025
ሀገራችንን ማስዋብ እና የልጆቻችንን ህይወት በተስፋ እና በተድላ የተሞላ ማድረግ ቀዳሚው ፍላጎታችን ነው- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) April 20, 2025