ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከእንግሊዝ የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Post published:October 11, 2024 Post category:EDITOR'S PICK AMN -ጥቅምት 1/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከእንግሊዝ የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ሎርድ ኮሊንስን ጋር በሁለትዮሽ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው፤ ዛሬ የእንግሊዙን የአፍሪካ ሚኒስትር የሀይበሪውን ሎርድ ኮሊንስን አግኝቼ በሁለትዮሽ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ሰፋ ያለ ውይይት አድርገናል ብለዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የሃገራችን መጻኢ ተስፋ የሚለመልመዉ በሰላም መንገድ ስንጓዝና ነፍጥ ያነሱ ሀይሎችም ወደ ሰላም ሲመጡ ብቻ ነው October 22, 2025 በሁለቱ የባሌ ዞኖች በግብርናው ዘርፍ የተሰራው ስራ ለመላው ኢትዮጰያ የሚተርፍ ምርት የሚገኝበት ነው October 20, 2025 ኢትዮጵያ ያላትን ዕምቅ አቅም በመጠቀም በላቀ የኢኮኖሚ ዕድገት እየተጓዘች ነው November 19, 2025