ፕሬዚዳንት ታየ አፅቀሥላሴ ከአውሮፓ ኅብረት ዓለም አቀፍ ትብብር ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ Post published:October 15, 2024 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 5/2017 ዓ.ም የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ታየ አፅቀሥላሴ ከአውሮፓ ኅብረት ዓለም አቀፍ የትብብር ኮሚሽነር ጁታ ኡርፒላይነን ጋር መወያየታቸውን በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው አስታውቀዋል፡፡ ውይይታቸው የሁለትዮሽ ሀገራዊ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ እንደነበር ፕሬዝደንቱ ገልጸዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኮሪደር ልማት በመከናወኑ አዲስ አበባ ቀንና ማታ የሚሰራባት ከተማ ሆናለች ሲሉ ነዋሪዎች ገለጹ July 10, 2025 የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አዲስ አርማ (ሎጎ) ይፋ አደረገ October 17, 2024 የፓርቲያችንን 5ኛ ዓመት የምስረታ በዓል አከባበር ሀገራዊ ማጠቃለያ መርሃ ግብር በነገው እለት ለማካሄድ ተዘጋጅተናል ፡-አቶ አደም ፋራህ November 29, 2024
የፓርቲያችንን 5ኛ ዓመት የምስረታ በዓል አከባበር ሀገራዊ ማጠቃለያ መርሃ ግብር በነገው እለት ለማካሄድ ተዘጋጅተናል ፡-አቶ አደም ፋራህ November 29, 2024