ፕሬዚዳንት ታየ አፅቀሥላሴ ከአውሮፓ ኅብረት ዓለም አቀፍ ትብብር ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ Post published:October 15, 2024 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 5/2017 ዓ.ም የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ታየ አፅቀሥላሴ ከአውሮፓ ኅብረት ዓለም አቀፍ የትብብር ኮሚሽነር ጁታ ኡርፒላይነን ጋር መወያየታቸውን በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው አስታውቀዋል፡፡ ውይይታቸው የሁለትዮሽ ሀገራዊ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ እንደነበር ፕሬዝደንቱ ገልጸዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አጠቃላይ ሐብት 2.073 ትሪሊዮን ብር ደረሰ April 4, 2025 መከላከያ የኢትዮጵያን ዳር ድንበር እና ብሔራዊ ጥቅም ለማስከበር ከመቼውም ግዜ በላይ ዝግጁ ነው፡-ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ October 25, 2024 አፍሪካ እንዴት የምግብ ዋስትናዋን ታረጋግጥ? February 8, 2025