ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው እለት የተለያዩ ሹመቶችን ሰጡ Post published:October 18, 2024 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 08/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው እለት የተለያዩ ሹመቶች መስጠታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታወቀ። በዚሁ መሠረት፦ 1. ዶ/ር ጌዲዮን ጥሞቲዮስ፦ የውጪ ጉዳይ ሚንስቴር ሚንስትር 2. ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳ፦ የቱርዝም ሚንስቴር ሚንስትር 3. ወ/ሮ ሃና አርአያስላሴ፦ የፍትህ ሚንስቴር ሚንስትር በመሆን ተሹመዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የባቱ – አርሲነገሌ የፍጥነት መንገድ ግንባታ 84 ነጥብ 50 በመቶ መድረሱ ተገለጸ March 19, 2025 መንግስት የኃይል ልማት ዘርፍ ሪፎርምን በመተግበር የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ ለማሳደግ እየሰራ ነው – ኢንጂነር ሱልጣን ወሊ (ዶ/ር) November 9, 2024 አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ በብሔሮች’ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች በአል በሰራቸዉ አብሮነትን የሚያጎሉ እና ኢትዮጵያዊነትን የሚያንፀባርቁ ስራዎቹ ከአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት እዉቅና እና ምስጋና አገኘ December 23, 2024
አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ በብሔሮች’ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች በአል በሰራቸዉ አብሮነትን የሚያጎሉ እና ኢትዮጵያዊነትን የሚያንፀባርቁ ስራዎቹ ከአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት እዉቅና እና ምስጋና አገኘ December 23, 2024