የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሳምንት 3 ቀናት ወደ ሞንሮቪያ ለመብረር መዘጋጀቱን አስታወቀ Post published:October 23, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN-ጥቅምት 13/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሳምንት 3 ቀናት ወደ ሞንሮቪያ ለመብረር መዘጋጀቱን አስታውቋል። አየር መንገዱ ከሕዳር 21 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በሳምንት ሦስት ቀናት ወደ ላይቤሪያ ሞንሮቪያ የሚያደርገውን የመንገደኞች የበረራ አገልግሎት እንደሚጀምር በማኀበራዊ ትስስር ገፁ አስታውቋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like “ጠንካራ የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ኅብረብሔራዊ አንድነትን ለማጎልበት መሠረት ነው” – የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ቡዜና አልከድር November 29, 2024 የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ኢትዮጵያ የማምረት አቅም እና ብሩህ ተስፋ እንዳላት የሚያሳይ ነው -ፕሬዝዳንት ታየ አፅቀሥላሴ May 6, 2025 ባለፉት 9 ወራት በህገ ወጥ ተግባራት ላይ የተሰማሩ ከ110 ሺ በላይ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ ተወስዷል-ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) April 29, 2025
“ጠንካራ የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ኅብረብሔራዊ አንድነትን ለማጎልበት መሠረት ነው” – የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ቡዜና አልከድር November 29, 2024