የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሳምንት 3 ቀናት ወደ ሞንሮቪያ ለመብረር መዘጋጀቱን አስታወቀ Post published:October 23, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN-ጥቅምት 13/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሳምንት 3 ቀናት ወደ ሞንሮቪያ ለመብረር መዘጋጀቱን አስታውቋል። አየር መንገዱ ከሕዳር 21 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በሳምንት ሦስት ቀናት ወደ ላይቤሪያ ሞንሮቪያ የሚያደርገውን የመንገደኞች የበረራ አገልግሎት እንደሚጀምር በማኀበራዊ ትስስር ገፁ አስታውቋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በዓለም ላይ የሚስተዋሉ ተለዋዋጭ ሁኔታዎችን መቋቋምና ፈጥኖ ምላሽ መስጠት የሚችሉ ጠንካራ ተቋማትን መፍጠር እንደሚገባ ተገለጸ June 23, 2025 ኢትዮጵያ ሃይማኖቶች ተቻችለው እንዲኖሩ ማድረጓ እና በእንግዳ አቀባበል ያላት ታሪካዊ ቅርስ ለሁሉም ኩራት ነው፡- የሞሮኮ የኢንዶውመንትና የሃይማኖት ጉዳዮች ሚኒስትር October 10, 2024 የብራዚል ግብርና የምግብ ዋስትናን ከፍ ለማድረግ ልምድ የሚወሰድበት መሆኑ ተገለጸ May 22, 2025
ኢትዮጵያ ሃይማኖቶች ተቻችለው እንዲኖሩ ማድረጓ እና በእንግዳ አቀባበል ያላት ታሪካዊ ቅርስ ለሁሉም ኩራት ነው፡- የሞሮኮ የኢንዶውመንትና የሃይማኖት ጉዳዮች ሚኒስትር October 10, 2024