ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ ጋር ተወያዩ Post published:October 23, 2024 Post category:EDITOR'S PICK AMN- ጥቅምት 13/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት በብሪክስ ጉባኤ ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ ጋር በሁለትዮሽ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ የመነጋገር መልካም እድል አግኝተናል ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አዲስ ሚዲያ ኔትወርክ ባከናወነው ስኬታማ የሚዲያ ሥራ ከፌዴሬሽን ምክር ቤት ዕውቅና ተሰጠው February 28, 2025 “አየር ኃይል የታጠቃቸውን ትጥቆች በመጠገን፣ በማደስ እና በማሻሻል የግዳጅ ዝግጁነትን እያረጋገጠ ነው” – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ November 29, 2024 ኢትዮጵያ በኒውክለር ቴክኖሎጂ ከሩሲያ ጋር ያላትን አጋርነት በማጠናከር የአፍሪካ ተምሳሌት ለመሆን ዝግጁ መሆኗን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ September 26, 2025
“አየር ኃይል የታጠቃቸውን ትጥቆች በመጠገን፣ በማደስ እና በማሻሻል የግዳጅ ዝግጁነትን እያረጋገጠ ነው” – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ November 29, 2024
ኢትዮጵያ በኒውክለር ቴክኖሎጂ ከሩሲያ ጋር ያላትን አጋርነት በማጠናከር የአፍሪካ ተምሳሌት ለመሆን ዝግጁ መሆኗን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ September 26, 2025