የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝደንት ሽመልስ አብዲሳ በጂማ ዞን የተለያዩ የልማት እንቅስቃሴዎችን እየጎበኙ ነው Post published:October 25, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- ጥቅምት 15/2017 ዓ.ም የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝደንት ሽመልስ አብዲሳ በጂማ ዞን ማና ወረዳ የሻይ ቅጠል እና የሮዝመሪ የልማት ስራ እየጎበኙ መሆኑን ከኦሮሚያ ኮሚኒኬሽን ቢሮ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በአማራ ክልል ታጥቀው የሚንቀሳቀሱ ሃይሎች ሁሉንም አሸናፊ በሚያደርገው ሀገራዊ ምክክር ላይ እንዲሳተፉ ኮሚሽኑ ጥሪ አቀረበ April 6, 2025 የኢትዮጵያ መንግስት ያለዕድሜ ጋብቻና የሴት ልጅ ግርዛትን ለመከላከል በወሰደው እርምጃ ዓለም አቀፍ እውቅና ማግኘቱን ዩ ኤን ኤፍ ፒ ኤ (UNFPA) አስታወቀ October 16, 2024 አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከእንግሊዝ የቀይ ባሕር እና የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ February 20, 2025
የኢትዮጵያ መንግስት ያለዕድሜ ጋብቻና የሴት ልጅ ግርዛትን ለመከላከል በወሰደው እርምጃ ዓለም አቀፍ እውቅና ማግኘቱን ዩ ኤን ኤፍ ፒ ኤ (UNFPA) አስታወቀ October 16, 2024