ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የተገነባዉን ዘመናዊ የአትክልትና ፍራፍሬ፣ የእንስሳት ተዋጽኦ ማቀዝቀዣ መጋዘን እና ሁለገብ ሕንፃ መርቀዉ ስራ አስጀመሩ
አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ቦርዱ 257 ታራሚዎች በይቅርታ እንዲወጡ የውሳኔ ሐሳብ ሰጠ Post published:October 25, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- ጥቅምት 15/2017 ዓ.ም የይቅርታና ምኅረት ቦርድ 257 ታራሚዎች በይቅርታ እንዲወጡ የውሳኔ ሐሳብ መስጠቱ ተገለፀ፡፡ የይቅርታና ምኅረት ቦርድ የ402 የፌደራል ታራሚዎችን የይቅርታ ጥያቄ ከመረመረ በኋላ 257 ታራሚዎች በይቅርታ እንዲወጡ የውሳኔ ሐሳብ መስጠቱን የፍትሕ ሚኒስቴር መረጃ አመላክቷል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ሙስና የዴሞክራሲ ስርዓትን የሚያቀጭጭ፣ የሀገርን እድገት የሚጎትት ብልሹ አሰራር በመሆኑ ተግባሩን መታገልና መፀየፍ ይገባል December 10, 2025 የተመዘገቡ ስኬቶችን ለአራት እና አምስት አመታት ደጋግመን ማምጣት ከቻልን የኢትዮጵያ ከፍታ እውን ይሆናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ June 5, 2025 የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ልዕልና በአጠረ ጊዜ እውን ለማድረግ አብሮነትን ማጠናከር እንደሚገባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ June 16, 2025
የተመዘገቡ ስኬቶችን ለአራት እና አምስት አመታት ደጋግመን ማምጣት ከቻልን የኢትዮጵያ ከፍታ እውን ይሆናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ June 5, 2025