ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ኮንፍረንስን ለመካፈል እንግዶች አዲስ አበባ እየገቡ ነው Post published:November 3, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- ጥቅምት 24/2017 ዓ.ም ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ኮንፍረንስን ለመካፈል የራሺያ እና የደቡብ አፍሪካ የጉባኤ ተሳታፊዎች አዲስ አበባ ገብተዋል። ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ኮንፍረንስ ከጥቅምት 25 እስከ 26/2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የሰላም ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በኢትዮጵያ ህብረ ብሔራዊ አንድነት እንዲጎለብትና ስር እንዲሰድ አስችሏል- አፈ ጉባኤ ቡዜና አልከድር November 27, 2024 በከተሞች በየዘርፉ የተመዘገቡ የልማት ውጤቶችን አጠናክሮ ለማስቀጠል የህብረተሰቡ ተሳትፎ ወሳኝ ነው – ተሾመ አዱኛ(ዶ/ር) February 22, 2025 ከአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ጋር ለተወለዱ ልጆች አስፈላጊውን ሁሉ ማድረግ ትልቅ ተግባር ነው- ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ March 24, 2025
የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በኢትዮጵያ ህብረ ብሔራዊ አንድነት እንዲጎለብትና ስር እንዲሰድ አስችሏል- አፈ ጉባኤ ቡዜና አልከድር November 27, 2024