ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ኮንፍረንስን ለመካፈል እንግዶች አዲስ አበባ እየገቡ ነው Post published:November 3, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- ጥቅምት 24/2017 ዓ.ም ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ኮንፍረንስን ለመካፈል የራሺያ እና የደቡብ አፍሪካ የጉባኤ ተሳታፊዎች አዲስ አበባ ገብተዋል። ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ኮንፍረንስ ከጥቅምት 25 እስከ 26/2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የሰላም ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ፅንፈኛው ቡድን እጅ እየሠጠ መሆኑ ተገለፀ November 26, 2024 በኢትዮጵያ – አዲስ አበባ ታምርት ንቅናቄ የአምራች ኢንዱስትሪዎችን ችግር መፍታት ተችሏል-አቶ ጃንጥራር አባይ March 15, 2025 “ወጣቶችን ማዕከል ያደረገ የዓለም ፖለቲካ እና ኢኮኖሚ ሥርዓት መገንባት ይገባል” – ምህረቱ ሻንቆ (ዶ/ር) April 10, 2025