ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ኮንፍረንስን ለመካፈል እንግዶች አዲስ አበባ እየገቡ ነው Post published:November 3, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- ጥቅምት 24/2017 ዓ.ም ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ኮንፍረንስን ለመካፈል የራሺያ እና የደቡብ አፍሪካ የጉባኤ ተሳታፊዎች አዲስ አበባ ገብተዋል። ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ኮንፍረንስ ከጥቅምት 25 እስከ 26/2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የሰላም ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ሀገሩን የሚወድ የተሰለፈበትን ዓላማ የተረዳና ፕሮፌሽናል የሆነ ብሄራዊ የመከላከያ ሠራዊት ተገንብቷል-ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ April 26, 2025 60 ሺ ሜትሪክ ቶን ዳፕ የአፈር ማዳበሪያ ጅቡቲ ወደብ ደርሶ እየተራገፈ ነው March 24, 2025 የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የቀጣይ አንድ ዓመት አበይት ተግባራት March 6, 2025