ዶናልድ ትራምፕ 47ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ለመሆን 4 ኤሌክቶራል ኮሌጅ ድምፅ ብቻ ይፈልጋሉ Post published:November 6, 2024 Post category:ዓለም አቀፍ AMN – ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም ዶናልድ ትራምፕ 47ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ለመሆን 4 ኤሌክቶራል ኮሌጅ ድምፅ ብቻ እንደሚፈልጉ የሲኤንኤን ቁጥራዊ መረጃዎች ያመላክታሉ። የአሜሪካ ኮንግረስ 538 ኤሌክቶራል ኮሌጅ ሲኖሩት ከእነዚህ መካከል 270 የሚያገኝ ተፎካካሪ ቀጣዩ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት እንደሚሆን ይታወቃል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአሜሪካ እና የሩሲያ ውይይት በጥቁር ባሕር የተኩስ አቁም ላይ ያተኮረ ነው- ሞስኮ March 24, 2025 ኢትዮጵያ የምግብ ዋስትናዋን በማረጋገጥ ረሀብን ለማጥፋትና ምርታማነትን ለማሳደግ እየሰራች ነው-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር ) November 7, 2024 “5ኛው የሃገራችን የአለም ንግድ ድርጅት የስራ ቡድን ስብሰባ በስኬት ተጠናቋል”-ካሳሁን ጎፌ(ዶ/ር) March 20, 2025
ኢትዮጵያ የምግብ ዋስትናዋን በማረጋገጥ ረሀብን ለማጥፋትና ምርታማነትን ለማሳደግ እየሰራች ነው-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር ) November 7, 2024