ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ አዲስ አበባ ገቡ Post published:November 6, 2024 Post category:EDITOR'S PICK AMN- ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ አዲስ አበባ ገብተዋል። ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቀባበል አድርገውላቸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) “የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ እንኳን ወደ ኢትዮጵያ በደህና መጡ” ሲሉ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት ገልጸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለሃገሪቱ የመጀመሪያው እና ግዙፍ የሆነውን የአራዳ ሌግዠሪ ሞል ግንባታ የመስክ ላይ ግምገማ ማድረጋቸዉን ገለጹ June 17, 2025 ዛሬ ማለዳ በዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል የገነባነውን እና ለሀገራችን የመጀመሪያ የሆነውን የህጻናት የነርቭ እና ህብለሰረሰር ቀዶ ጥገና ህክምና የልህቀት ማዕከል አስመርቀናል-ከንቲባ አዳነች አቤቤ February 21, 2025 ሀገራዊ ምክክሩ ዘላቂ ሰላሟ የተረጋገጠና በኢኮኖሚ የበለጸገች ኢትዮጵያን ለመገንባት ትልቅ መሠረት የሚጥል መሆኑን የፌደራል ተቋማትና ማህበራት የአጀንዳ ማሰባሰብ ምክክር ምዕራፍ ተሳታፊዎች ተናገሩ June 1, 2025
ዛሬ ማለዳ በዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል የገነባነውን እና ለሀገራችን የመጀመሪያ የሆነውን የህጻናት የነርቭ እና ህብለሰረሰር ቀዶ ጥገና ህክምና የልህቀት ማዕከል አስመርቀናል-ከንቲባ አዳነች አቤቤ February 21, 2025
ሀገራዊ ምክክሩ ዘላቂ ሰላሟ የተረጋገጠና በኢኮኖሚ የበለጸገች ኢትዮጵያን ለመገንባት ትልቅ መሠረት የሚጥል መሆኑን የፌደራል ተቋማትና ማህበራት የአጀንዳ ማሰባሰብ ምክክር ምዕራፍ ተሳታፊዎች ተናገሩ June 1, 2025