ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት አድርገው ወደ ሀገራቸው ለተመለሱት የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ሽኝት አደረጉ Post published:December 23, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ታኅሣሥ 12/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት አድርገው ወደ ሀገራቸው ለተመለሱት የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ሽኝት አድርገዋል። ከንቲባ አዳነች አቤቤ በበኩላቸው ፕሬዚዳንቱ በአዲስ አበባ ለነበራቸው ቆይታ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን የህዝቦችን የአብሮነት እሴት ከማጽናት ባሻገር በህገ መንግስቱና በፌዴራል ሰርዓቱ የጋራ ግንዛቤ እንዲኖር እድል የፈጠረ ነው፡- የፌዴሬሽን ምክር ቤት November 12, 2024 ኢምብሬር የተባለው የብራዚል የአውሮፕላን አምራች ኩባንያ በኢትዮጵያ በተለያዩ የአቪዬሽን ዘርፎች መሰማራት እንደሚፈልግ ገለፀ April 23, 2025 ለአፍሪካ ችግሮች አህጉር በቀል መፍትሔዎች February 1, 2025
የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን የህዝቦችን የአብሮነት እሴት ከማጽናት ባሻገር በህገ መንግስቱና በፌዴራል ሰርዓቱ የጋራ ግንዛቤ እንዲኖር እድል የፈጠረ ነው፡- የፌዴሬሽን ምክር ቤት November 12, 2024