ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት አድርገው ወደ ሀገራቸው ለተመለሱት የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ሽኝት አደረጉ Post published:December 23, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ታኅሣሥ 12/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት አድርገው ወደ ሀገራቸው ለተመለሱት የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ሽኝት አድርገዋል። ከንቲባ አዳነች አቤቤ በበኩላቸው ፕሬዚዳንቱ በአዲስ አበባ ለነበራቸው ቆይታ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአገር ውስጥ የኮንስትራክሽን ተቋራጮችን አቅም በማሳደግ የአገርን ዘላቂ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ይገባል ተባለ December 25, 2024 የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ከአውሮፓ ኮሚሽን የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ዋና ኃላፊ ጋር ተወያዩ February 21, 2025 ህዳሴ መጠናቀቅ ለአፋር ሕዝብ ተጨማሪ ሃብት እና ወኔ እንደሆነው አቶ ተመስገን ጥሩነህ ገለፁ September 18, 2025