ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በበየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) ህልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ Post published:September 17, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- መስከረም 7/2017 ዓ.ም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በበየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) ህልፈተ ሕይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር በየነ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ሰላማዊ የትግል አስተዋጽኦ ማበርከታቸውን በማህበራዊ ትስሰር ገጻቸው ባሰፈሩት የሀዘን መግለጫ መልዕክት ገልጸዋል። በህልፈታቸው ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማቸው ተናግረዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የገንዘብ ማሻሻያው ዝቅተኛ ገቢ ያላቸውን የማህበረሰብ ክፍሎች ማዕከል አድርጎ እየተካሄደ ነው፡- አህመድ ሽዴ October 28, 2024 በተያዘው በጀት ዓመት ከኢንዱስትሪው ዘርፍ 12 ነጥብ 8 በመቶ ዕድገት ይጠበቃል፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) October 31, 2024 በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች የተጀመሩ አዳዲስ የአውሮፕላን ማረፊያዎች ግንባታ በጥሩ አፈፃፀም ላይ ይገኛል – ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ(ዶ/ር) January 23, 2025
በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች የተጀመሩ አዳዲስ የአውሮፕላን ማረፊያዎች ግንባታ በጥሩ አፈፃፀም ላይ ይገኛል – ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ(ዶ/ር) January 23, 2025