ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Post published:March 14, 2025 Post category:መልካም አስተዳደር / ኢትዮጵያ AMN – መጋቢት 4/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቡሩኖ ሮድሪጌዝ ፓሪላ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት ዛሬ ከሰዓት በኋላ ከኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቡሩኖ ሮድሪጌዝ ፓሪላ ጋር ተገናኝተው በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውን ገልጸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት (ዩኤስአይዲ) ጋር በማህበራዊ ዘርፎች ላይ በትብብር ለመሥራት ተውያዩ December 2, 2024 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት ነገ መደበኛ ስብሰባውን ያካሂዳል October 30, 2024 ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ባህላቸውንና ታሪካቸውን ለተተኪ ትውልድ የሚያስተላልፉበት አትላስ/ፕሮፋይል/ ጥናት ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚሠራ ተገለጸ October 7, 2024
ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ባህላቸውንና ታሪካቸውን ለተተኪ ትውልድ የሚያስተላልፉበት አትላስ/ፕሮፋይል/ ጥናት ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚሠራ ተገለጸ October 7, 2024