ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Post published:March 14, 2025 Post category:መልካም አስተዳደር / ኢትዮጵያ AMN – መጋቢት 4/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቡሩኖ ሮድሪጌዝ ፓሪላ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት ዛሬ ከሰዓት በኋላ ከኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቡሩኖ ሮድሪጌዝ ፓሪላ ጋር ተገናኝተው በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውን ገልጸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በመዲናዋ አስተማማኝ ሰላምና ደኅንነት መኖሩና ወንጀልም በከፍተኛ ደረጃ መቀነሱ ተገለጸ April 26, 2025 የሲሚንቶ ምርት አቅርቦት እና ፍላጎት ማጣጣም በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሄደ November 8, 2024 ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች የአጀንዳ ማሰባሰብ እያከናወነ መሆኑን አስታወቀ November 29, 2024