ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማሕሙድ ዓሊ የሱፍ ጋር ተወያዩ Post published:April 8, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መጋቢት 30/2017 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማሕሙድ ዓሊ የሱፍ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ዛሬ ጠዋት ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማሕሙድ ዓሊ የሱፍ ጋር በዋና ዋና የቀጣናው የሰላም እና የጸጥታ ጉዳዮች ላይ ተወያይተናል ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የደቡብ አፍሪካው ኤ ኤን ሲ ፓርቲ የብሔራዊ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል አዲስ አበባ ገቡ January 31, 2025 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ በሀረና ክላስተር በመገኘት ምልከታ ማድረጋቸዉን ገለጹ October 19, 2025 የሰሜን ምስራቅ ዕዝ ኮር ለህገወጥ ቡድኑ ሎጀስቲካዊ አቅርቦት ሊውል የነበረን ተተኳሽ በቁጥጥር ስር አዋለ January 4, 2025