“ዘላቂ ፍትህ፣ ሰላም እና ብልፅግናን ለማረጋገጥ በቅኝ ግዛት ድንበሮች ከተጣሉብን መልክዓ ምድራዊና ፖለቲካዊ ውጥረቶች እና ታሪካዊ ክፍፍሎች በላይ ልቀን መገኘት ይኖርብናል። በሁሉም ሀገሮቻችን መካከል ኅብረትን በማሳደግ የጋራ እጣፈንታችንን በጋራ በመጨበጥ ኃብቶቻችንን እና ተስጥኦዎቻችንን በማስተባበር የአኅጉራችንን ሙሉ አቅም ልንጠቀም እንችላለን።” Post published:February 15, 2025 Post category:ቪዲዮዎች ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ38ኛው የአፍሪካ ኅብረት ጉባኤ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ፕሬዚዳንት ትራምፕ ኢራን ላይ ጥቃት የመሰንዘሩን ጉዳይ እያሰቡበት እንደሆነ ገለጹ June 19, 2025 ለገና በዓል ምርቶች በተመጣጣኝ ዋጋ የሚያቀርቡባቸው ባዛሮች በሁሉም ክፍለ ከተሞች በቂ ዝግጅት አድርገዋል፡-አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ December 24, 2024 በምክክር ሂደቱ የጋራ ሀገርን የሚያጸኑ ሃሳቦችን በነጻነት አንስተናል፡- የወላይታ ሶዶ ከተማ የሃገራዊ ምክክር ተሳታፊዎች October 30, 2024
ለገና በዓል ምርቶች በተመጣጣኝ ዋጋ የሚያቀርቡባቸው ባዛሮች በሁሉም ክፍለ ከተሞች በቂ ዝግጅት አድርገዋል፡-አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ December 24, 2024