አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ይን ተቀበሉ Post published:January 8, 2026 Post category:ዲፕሎማሲ AMN- ታኀሣሥ 30/2018 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለሁለት ቀናት ይፋዊ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡትን የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ይን በብሔራዊ ቤተመንግሥት ዛሬ ተቀብለዋል። ጉብኝቱ የወል ፍላጎት በሆኑ የሁለትዮሽ ግንኙነቶች እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ የሚደረጉ ውይይቶችን እንደሚያካትት ይጠበቃል ሲል የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ ከኩዌት የአረብ ኢኮኖሚ ልማት ፈንድ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ October 14, 2025 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከሳይፕረስ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርና ከልዑካን ቡድናቸው ጋር ተወያዩ October 8, 2025 ኢትዮጵያ በ2025 የዓለም አቀፍ የሕዝብ ደኅንነት ኢንዴክስ እና ሪፖርት ላይ ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገቧ ተገለፀ September 18, 2025