ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ይን ተቀበሉ Post published:January 8, 2026 Post category:ዲፕሎማሲ AMN- ታኀሣሥ 30/2018 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለሁለት ቀናት ይፋዊ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡትን የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ይን በብሔራዊ ቤተመንግሥት ዛሬ ተቀብለዋል። ጉብኝቱ የወል ፍላጎት በሆኑ የሁለትዮሽ ግንኙነቶች እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ የሚደረጉ ውይይቶችን እንደሚያካትት ይጠበቃል ሲል የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ ለአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖ ተጋላጭ ከሆኑ ሀገራት መካከል አንዷ ብትሆንም የአየር ንብረት ተጽዕኖን ለመከላከል እጅጉን ቁርጠኛ ሆና እየሰራች ነው- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) April 18, 2025 አሜሪካ እና ኢራን በስዊዘርላንድ የሚያደርጉት ድርድር ዘላቂ ሰላም ያመጣ ይሆን? June 21, 2026 የኢትዮጵያና ዱባይ የቢዝነስ ትስስር ፎረም በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ May 22, 2026
ኢትዮጵያ ለአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖ ተጋላጭ ከሆኑ ሀገራት መካከል አንዷ ብትሆንም የአየር ንብረት ተጽዕኖን ለመከላከል እጅጉን ቁርጠኛ ሆና እየሰራች ነው- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) April 18, 2025