ኢትዮጵያ እና የዓለም ባንክ የ60 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ Post published:February 28, 2025 Post category:ቢዝነስ / ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – የካቲት 20/2017 ዓ.ም ኢትዮጵያ እና የዓለም ባንክ የሴቶችን የጤና ስርዓት እና የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም የሚውል የ60 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ እና በዓለም ባንክ የኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ሱዳን እና ደቡብ ሱዳን ዲቪዥን ዳይሬክተር ማርያም ሳሊም መፈራረማቸውን ከገንዘብ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ሂደቱ በሁሉም አካባቢዎች በተሳካ መልኩ እየተካሄደ ነው – ዮናስ አዳዬ (ዶ/ር) April 25, 2025 እየተስተዋለ ባለው የመሬት ንዝረት ምክንያት በኢትዮጵያ ስምጥ ሸለቆ መፈጠር ሂደት የአሁኑን ትውልድ ለከፋ ስጋት የሚዳርግ አይደለም – አታላይ አየለ (ፕ/ር) January 3, 2025 የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች የሴቶች ብሄራዊ ቡድን ወደ ቀጣይ ዙር ሳያልፍ ቀረ March 16, 2025
እየተስተዋለ ባለው የመሬት ንዝረት ምክንያት በኢትዮጵያ ስምጥ ሸለቆ መፈጠር ሂደት የአሁኑን ትውልድ ለከፋ ስጋት የሚዳርግ አይደለም – አታላይ አየለ (ፕ/ር) January 3, 2025