ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Post published:March 14, 2025 Post category:መልካም አስተዳደር / ኢትዮጵያ AMN – መጋቢት 4/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቡሩኖ ሮድሪጌዝ ፓሪላ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት ዛሬ ከሰዓት በኋላ ከኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቡሩኖ ሮድሪጌዝ ፓሪላ ጋር ተገናኝተው በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውን ገልጸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የታክሲ አገልግሎት የሚሰጡ ተሽከርካሪዎች መተላለፊያ በሆኑ መንገዶች ዳር ተሽከርካሪ ማቆም ክልክል ነው፡- የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ February 11, 2025 የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና በሴቶች 800 ሜትር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ወደ ግማሽ ፍፃሜ አለፉ March 21, 2025 በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የፈጠራ ውጤቶች የክህሎት ባንክ ተከፈተ April 10, 2025
የታክሲ አገልግሎት የሚሰጡ ተሽከርካሪዎች መተላለፊያ በሆኑ መንገዶች ዳር ተሽከርካሪ ማቆም ክልክል ነው፡- የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ February 11, 2025