ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Post published:March 14, 2025 Post category:መልካም አስተዳደር / ኢትዮጵያ AMN – መጋቢት 4/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቡሩኖ ሮድሪጌዝ ፓሪላ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት ዛሬ ከሰዓት በኋላ ከኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቡሩኖ ሮድሪጌዝ ፓሪላ ጋር ተገናኝተው በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውን ገልጸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ብሶትን የጠገነ በጐነት October 20, 2025 የአፄ ፋሲለደስ አብያተ መንግስት የዕድሳት ሰራ ታሪካዊ ቅርጽና ይዘቱን በጠበቀ አግባብ እየተከናወነ ነው- የፕሮጀክቱ አስተባባሪ መሀንዲሶች November 14, 2024 አቶ ተመስገን ጥሩነህ በጎንደር ከተማ አምራች ኢንዱስትሪዎችን በመመረቅ ልዩ ልዩ የልማት ሥራዎችን እንደሚጎበኙ ገለጹ June 3, 2025
የአፄ ፋሲለደስ አብያተ መንግስት የዕድሳት ሰራ ታሪካዊ ቅርጽና ይዘቱን በጠበቀ አግባብ እየተከናወነ ነው- የፕሮጀክቱ አስተባባሪ መሀንዲሶች November 14, 2024