ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Post published:March 14, 2025 Post category:መልካም አስተዳደር / ኢትዮጵያ AMN – መጋቢት 4/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቡሩኖ ሮድሪጌዝ ፓሪላ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት ዛሬ ከሰዓት በኋላ ከኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቡሩኖ ሮድሪጌዝ ፓሪላ ጋር ተገናኝተው በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውን ገልጸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የዘንድሮውን የጥምቀት በዓል በታሪካዊው የፋሲለደስ ባሕረ ጥምቀት ማክበራቸዉን ገለጹ January 19, 2026 መንግሥት የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማሳደግ የተለያዩ እርምጃዎችን እየወሰደ ይገኛል-ወ/ሮ ዓለምጸሐይ ሽፈራው March 17, 2025 ነባርና አዳዲስ የቱሪስት መዳረሻዎችን በማልማት ከዘርፉ የሚገኘውን ጥቅም ለማሳደግ እየተሰራ ነው፦ የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ January 7, 2025