ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Post published:March 14, 2025 Post category:መልካም አስተዳደር / ኢትዮጵያ AMN – መጋቢት 4/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቡሩኖ ሮድሪጌዝ ፓሪላ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት ዛሬ ከሰዓት በኋላ ከኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቡሩኖ ሮድሪጌዝ ፓሪላ ጋር ተገናኝተው በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውን ገልጸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ በኢትዮጵያ ከእስራኤል አምባሳደር ጋር ተወያዩ March 11, 2025 የፈላ ውሀ ሰውነቷ ላይ በመድፋት ከባድ የአካል ጉዳት ያደረሰው ግለሰብ በ7 ዓመት ከ5 ወር ፅኑ እስራት ተቀጣ March 19, 2025 የሀገራዊ ምክክር ሂደቱ ባለቤት ሕዝብ፣ የተለያዩ ማሕበራት እና ተቋማት እንዲሆኑ ሂደቱ ጠንካራ መሰረት ጥሏል – የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን November 18, 2024
የሀገራዊ ምክክር ሂደቱ ባለቤት ሕዝብ፣ የተለያዩ ማሕበራት እና ተቋማት እንዲሆኑ ሂደቱ ጠንካራ መሰረት ጥሏል – የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን November 18, 2024