የወቅቱ የአፍሪካ ኀብረት ሊቀመንበር የአንጎላው ፕሬዚዳንት የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየምን ጎበኙ Post published:March 14, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – መጋቢት 4/2017 ዓ.ም የወቅቱ የአፍሪካ ኀብረት ሊቀመንበር የአንጎላው ፕሬዚዳንት ጆኣኦ ማኑኤል ጎንካልቬስ ሎሬንቾ የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየምን ጉብኝተዋል ። በጉብኝታቸው ወቅት ፕሬዚዳንቱ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሀውልት የአበባ ጉንጉን አስቀምጠዋል። በሥነ ሥርዓቱ ላይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ መገኘታቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በልምድ እና በውርስ የተገኙ እውቀቶችን መጠበቅና እውቅና መስጠት ለኢኮኖሚ ዕድገት ትልቅ አስተዋጽዖ ያበረክታል- ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል September 30, 2024 ድህነት እና ኋላቀርነትን በዘላቂነት መፍታት የሚቻለው ቀጣዩን ትውልድ ማዕከል ያደረገ ስራ መስራት ሲቻል ነው ፡- አቶ ሽመልስ አብዲሳ February 10, 2025 ሩሲያ እና ዩክሬን በፍጥነት የተኩስ አቁም ንግግር ይጀምራሉ – ትራምፕ May 20, 2025
በልምድ እና በውርስ የተገኙ እውቀቶችን መጠበቅና እውቅና መስጠት ለኢኮኖሚ ዕድገት ትልቅ አስተዋጽዖ ያበረክታል- ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል September 30, 2024
ድህነት እና ኋላቀርነትን በዘላቂነት መፍታት የሚቻለው ቀጣዩን ትውልድ ማዕከል ያደረገ ስራ መስራት ሲቻል ነው ፡- አቶ ሽመልስ አብዲሳ February 10, 2025