የወቅቱ የአፍሪካ ኀብረት ሊቀመንበር የአንጎላው ፕሬዚዳንት የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየምን ጎበኙ Post published:March 14, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – መጋቢት 4/2017 ዓ.ም የወቅቱ የአፍሪካ ኀብረት ሊቀመንበር የአንጎላው ፕሬዚዳንት ጆኣኦ ማኑኤል ጎንካልቬስ ሎሬንቾ የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየምን ጉብኝተዋል ። በጉብኝታቸው ወቅት ፕሬዚዳንቱ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሀውልት የአበባ ጉንጉን አስቀምጠዋል። በሥነ ሥርዓቱ ላይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ መገኘታቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ለስድስት ወራት በማሳደጊያ ማእከል ስላሳለፈው የሪያል ማድሪድ ተጨዋች February 27, 2025 በአዲስ አበባ የተገነቡትን አጠቃላይ የልማት ሥራዎች የማህበረሰቡን ተጠቃሚነትና ፍትሀዊነትን ያረጋገጡ ናቸው፡- ከንቲባ አዳነች አቤቤ December 27, 2024 ብልጽግና ፓርቲ የአቅመ ደካማ ወገኖችን ቤት በማደስና በመገንባት ማህበራዊ ኃላፊነቱን እየተወጣ ነው – አቶ አደም ፋራህ November 21, 2024
በአዲስ አበባ የተገነቡትን አጠቃላይ የልማት ሥራዎች የማህበረሰቡን ተጠቃሚነትና ፍትሀዊነትን ያረጋገጡ ናቸው፡- ከንቲባ አዳነች አቤቤ December 27, 2024