የወቅቱ የአፍሪካ ኀብረት ሊቀመንበር የአንጎላው ፕሬዚዳንት የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየምን ጎበኙ Post published:March 14, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – መጋቢት 4/2017 ዓ.ም የወቅቱ የአፍሪካ ኀብረት ሊቀመንበር የአንጎላው ፕሬዚዳንት ጆኣኦ ማኑኤል ጎንካልቬስ ሎሬንቾ የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየምን ጉብኝተዋል ። በጉብኝታቸው ወቅት ፕሬዚዳንቱ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሀውልት የአበባ ጉንጉን አስቀምጠዋል። በሥነ ሥርዓቱ ላይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ መገኘታቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like 24/7 የሚሰራው የዓለማችን የመጀመሪያው ሮቦት August 3, 2025 የአጀንዳ የማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ ልዩነቶችን ይፈታል ያልናቸውን ሀሳቦች በነጻነት የገለጽንበት ነው፦ የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ ተሳታፊዎች October 3, 2024 ህዝባችን ለተመዘገበው ውጤት ላደረገልን የማያወላውል ድጋፍ እናመሰግናለን – አቶ ሽመልስ አብዲሳ April 3, 2025
የአጀንዳ የማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ ልዩነቶችን ይፈታል ያልናቸውን ሀሳቦች በነጻነት የገለጽንበት ነው፦ የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ ተሳታፊዎች October 3, 2024