የወቅቱ የአፍሪካ ኀብረት ሊቀመንበር የአንጎላው ፕሬዚዳንት የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየምን ጎበኙ Post published:March 14, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – መጋቢት 4/2017 ዓ.ም የወቅቱ የአፍሪካ ኀብረት ሊቀመንበር የአንጎላው ፕሬዚዳንት ጆኣኦ ማኑኤል ጎንካልቬስ ሎሬንቾ የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየምን ጉብኝተዋል ። በጉብኝታቸው ወቅት ፕሬዚዳንቱ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሀውልት የአበባ ጉንጉን አስቀምጠዋል። በሥነ ሥርዓቱ ላይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ መገኘታቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በአማኞች መካከል የሚደረግ ሀይማኖትን ማጥላላትና ማንቋሸሽ ወንጀል ነው:- የኢትዮጵያ የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ March 11, 2025 በደርባን የሚኖሩ የዳያስፖራ አባላት ለ’ጽዱ ኢትዮጵያ’ ፕሮጀክት ከ410ሺ የደቡብ አፍሪካ ራንድ በላይ ድጋፍ አደረጉ June 24, 2024 የህዝቦች አንድነት፣ መተባበር እና ባህል እንዲጎለብት እሰራለሁ – አባ ገዳ ጉዮ ቦሩ March 7, 2025