የወቅቱ የአፍሪካ ኀብረት ሊቀመንበር የአንጎላው ፕሬዚዳንት የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየምን ጎበኙ Post published:March 14, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – መጋቢት 4/2017 ዓ.ም የወቅቱ የአፍሪካ ኀብረት ሊቀመንበር የአንጎላው ፕሬዚዳንት ጆኣኦ ማኑኤል ጎንካልቬስ ሎሬንቾ የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየምን ጉብኝተዋል ። በጉብኝታቸው ወቅት ፕሬዚዳንቱ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሀውልት የአበባ ጉንጉን አስቀምጠዋል። በሥነ ሥርዓቱ ላይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ መገኘታቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ እና ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት አይ ኤም ኤፍ በተራዘመው የብድር አቅርቦት ሁለተኛ ግምገማ ላይ ተስማሙ November 28, 2024 ቻይና የዩክሬንን ጦርነት ለማስቆም በፕሬዚዳንት ትራምፕ እና ፑቲን መካከል የሚደረገውን ስብሰባ ለማስተናገድ ዕቅድ እንዳላት ገለጸች February 13, 2025 መንግስት ወጣቶች የፈጠራ ሀሳባቸውን የሚያሳድጉበት አማራጮችን እየፈጠረ ነው-ባይሳ በዳዳ(ዶ/ር) November 18, 2024