የወቅቱ የአፍሪካ ኀብረት ሊቀመንበር የአንጎላው ፕሬዚዳንት የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየምን ጎበኙ Post published:March 14, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – መጋቢት 4/2017 ዓ.ም የወቅቱ የአፍሪካ ኀብረት ሊቀመንበር የአንጎላው ፕሬዚዳንት ጆኣኦ ማኑኤል ጎንካልቬስ ሎሬንቾ የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየምን ጉብኝተዋል ። በጉብኝታቸው ወቅት ፕሬዚዳንቱ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሀውልት የአበባ ጉንጉን አስቀምጠዋል። በሥነ ሥርዓቱ ላይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ መገኘታቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ለዲፕሎማሲው ተደማሪ አቅምየሚሆነው ማዕከል March 8, 2025 ሁለተኛው የኢትዮ-እስራኤል ኢኖቬሽን ሳምንት መካሄድ ጀመረ November 5, 2024 የጥምቀት በዓል ለሰው ልጆች ባህል፣ ኪነ ጥበብ፣ ስነ ጥበብ ማደግ ተፋቅሮና ተከባብሮ መኖር፣ ለቱሪስት መዳረሻነት፤ ለገጽታ ግንባነት ታላቅ ጠቀሜታን እያበረከተ ይገኛል፡-ቱሪዝም ሚኒስቴር January 14, 2025
የጥምቀት በዓል ለሰው ልጆች ባህል፣ ኪነ ጥበብ፣ ስነ ጥበብ ማደግ ተፋቅሮና ተከባብሮ መኖር፣ ለቱሪስት መዳረሻነት፤ ለገጽታ ግንባነት ታላቅ ጠቀሜታን እያበረከተ ይገኛል፡-ቱሪዝም ሚኒስቴር January 14, 2025