የወቅቱ የአፍሪካ ኀብረት ሊቀመንበር የአንጎላው ፕሬዚዳንት የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየምን ጎበኙ Post published:March 14, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – መጋቢት 4/2017 ዓ.ም የወቅቱ የአፍሪካ ኀብረት ሊቀመንበር የአንጎላው ፕሬዚዳንት ጆኣኦ ማኑኤል ጎንካልቬስ ሎሬንቾ የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየምን ጉብኝተዋል ። በጉብኝታቸው ወቅት ፕሬዚዳንቱ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሀውልት የአበባ ጉንጉን አስቀምጠዋል። በሥነ ሥርዓቱ ላይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ መገኘታቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ራፊንሀ የስፔን ላሊጋ የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች ተባለ June 6, 2025 የቀድሞው የናሚቢያ ፕሬዝደንት ሳም ኑጆማ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ February 10, 2025 129ኛው የአድዋ ድል በዓል አክባበር የሀገራችንን አንድነትና ህብረት በሚያሳይና ኢትዮጵያን በሚያጎላ መልኩ ይከበራል – ሜጀር ጀኔራል እንዳልካቸው ወልደኪዳን February 24, 2025
129ኛው የአድዋ ድል በዓል አክባበር የሀገራችንን አንድነትና ህብረት በሚያሳይና ኢትዮጵያን በሚያጎላ መልኩ ይከበራል – ሜጀር ጀኔራል እንዳልካቸው ወልደኪዳን February 24, 2025