የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር በይፋ ሥራ ጀመሩ Post published:April 11, 2025 Post category:ኢትዮጵያ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ሌ/ጀነራል ታደሰ ወረደ በይፋ ሥራቸውን ጀምረዋል፡፡ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ካቢኔ ስብሰባ በዛሬው ዕለት የተካሄደ ሲሆን÷ ሌ/ጀነራል ታደሰ በቀጣይ ወራት በሚከናወኑ ተግባራት ዙሪያ አቅጣጫ ሰጥተዋል፡፡ በቀጣይ የክልሉን ሰላምና ደህንነት አስተማማኝ ለማድረግ የሚያስችሉ ስራዎች እንደሚከናወኑም ተገልጿል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው ፓን አፍሪኮን ኤ.አይ 2024 ኮንፍረንስ በስኬት ተጠናቀቀ October 9, 2024 አሜሪካ አዲስ ታሪክ በመስራት ፓራጓይን አሸነፈች June 13, 2026 በኢትዮጵያ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር የምግብ ሥርዓት መፍጠር የሚያስችሉ ሥራዎች እየተከናወኑ ነው፦ ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) January 16, 2025