የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር በይፋ ሥራ ጀመሩ Post published:April 11, 2025 Post category:ኢትዮጵያ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ሌ/ጀነራል ታደሰ ወረደ በይፋ ሥራቸውን ጀምረዋል፡፡ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ካቢኔ ስብሰባ በዛሬው ዕለት የተካሄደ ሲሆን÷ ሌ/ጀነራል ታደሰ በቀጣይ ወራት በሚከናወኑ ተግባራት ዙሪያ አቅጣጫ ሰጥተዋል፡፡ በቀጣይ የክልሉን ሰላምና ደህንነት አስተማማኝ ለማድረግ የሚያስችሉ ስራዎች እንደሚከናወኑም ተገልጿል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ሁሉንም የሚያግባባ ሀገረ መንግስት ለመገንባት የሽግግር ፍትህ ፖሊስን ተግባራዊ ማድረግ የማይተካ ሚና አለው :- የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት December 2, 2024 የመሬት መንቀጥቀጥ በአፋር October 7, 2024 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጋምቤላ ክልል የተገነባውን ኢትኖ ማይኒንግ የወርቅ ፋብሪካ መረቁ November 20, 2024
ሁሉንም የሚያግባባ ሀገረ መንግስት ለመገንባት የሽግግር ፍትህ ፖሊስን ተግባራዊ ማድረግ የማይተካ ሚና አለው :- የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት December 2, 2024