አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር በይፋ ሥራ ጀመሩ Post published:April 11, 2025 Post category:ኢትዮጵያ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ሌ/ጀነራል ታደሰ ወረደ በይፋ ሥራቸውን ጀምረዋል፡፡ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ካቢኔ ስብሰባ በዛሬው ዕለት የተካሄደ ሲሆን÷ ሌ/ጀነራል ታደሰ በቀጣይ ወራት በሚከናወኑ ተግባራት ዙሪያ አቅጣጫ ሰጥተዋል፡፡ በቀጣይ የክልሉን ሰላምና ደህንነት አስተማማኝ ለማድረግ የሚያስችሉ ስራዎች እንደሚከናወኑም ተገልጿል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ ውጤታማ ባለብዙ ወገን ግንኙነትን በጋራ ለማስፈን ቁርጠኛ ናት፦ አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ June 11, 2024 የነዳጅ አቅርቦት፤ ስርጭት እና የአገልግሎት አሰጣጡን ይበልጥ ከማሻሻል ባሻገር የስርጭትና ቁጥጥር ስርዓቱን ማጠናከር ይገባል – ምክትል ከንቲባ አቶ ጃንጥራር አባይ April 25, 2026 ግዙፍ ሕዝባዊ ፕሮጀክት ያቃና የኅብር ጉዞ September 7, 2025
የነዳጅ አቅርቦት፤ ስርጭት እና የአገልግሎት አሰጣጡን ይበልጥ ከማሻሻል ባሻገር የስርጭትና ቁጥጥር ስርዓቱን ማጠናከር ይገባል – ምክትል ከንቲባ አቶ ጃንጥራር አባይ April 25, 2026