አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር በይፋ ሥራ ጀመሩ Post published:April 11, 2025 Post category:ኢትዮጵያ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ሌ/ጀነራል ታደሰ ወረደ በይፋ ሥራቸውን ጀምረዋል፡፡ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ካቢኔ ስብሰባ በዛሬው ዕለት የተካሄደ ሲሆን÷ ሌ/ጀነራል ታደሰ በቀጣይ ወራት በሚከናወኑ ተግባራት ዙሪያ አቅጣጫ ሰጥተዋል፡፡ በቀጣይ የክልሉን ሰላምና ደህንነት አስተማማኝ ለማድረግ የሚያስችሉ ስራዎች እንደሚከናወኑም ተገልጿል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ለቱሪዝም ዘርፉ በተሰጠ ትኩረት ክልሉን የሀገር ውስጥ እና የውጭ ቱሪስቶች መዳረሻ ማድረግ መቻሉን የኦሮሚያ ክልል ቱሪዝም ቢሮ ገለፀ June 20, 2025 ባለፉት 6 ወራት ወደ ውጭ ከተላኩ ምርቶች ከ55 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር በላይ ተገኝቷል-የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን January 26, 2025 ሐዋሳን የአፍሪካ ኩራት እና የኢትዮጵያ ተስፋ እናደርጋታለን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) February 22, 2026