ኢትዮ ቴሌኮም የ5ጂ ኔትወርክ አገልግሎትን በባሌ ሮቤና አሰላ ከተሞች አስጀመረ Post published:April 11, 2025 Post category:ቴክኖሎጂ / ኢትዮጵያ AMN-ሚያዝያ 2/2017 ዓ.ም በመረሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የኢቲዮ-ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬዎት ታምሩ የ5ጂ ኔትዎርክ መስፋፋት የኢትዮጲያን ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ለማፋጠን የሚደርገውን ሀገራዊ ጥረት ከማሳካት ባሻገር የላቀ ፍጥነት ያለው የኢንተርኔት አገልግሎት ለማህብረሰቡ ለማደረስ ያግዛል ብለዋል። ለአዳዲስ ፈጠራዎችና ኢኮኖሚያዊ የዕድገት ዕድሎች በር ለመክፈት የሚስችል ነው በለዋል። በካስዬ ማንጉዳ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የሀገር ውስጥ የድንጋይ ከሰል የመጠቀም ምጣኔ ከ0 በመቶ ወደ 65 ነጥብ 85 በመቶ እመርታ አሳይቷል- የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት January 29, 2025 ኢትዮጵያ ከዓለም አቀፍ አጋሮች ጋር ያላትን ትብብር ማጠናከር ያለመ ምክክር እየተካሄደ ነው February 27, 2025 ጥበብን ከጥበበኛው አወዳጅ ድባብ October 6, 2024
የሀገር ውስጥ የድንጋይ ከሰል የመጠቀም ምጣኔ ከ0 በመቶ ወደ 65 ነጥብ 85 በመቶ እመርታ አሳይቷል- የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት January 29, 2025