ፖፕ ፍራንሲስ በ88 ዓመታቸው አረፉ Post published:April 21, 2025 Post category:ዓለም አቀፍ AMN-ሚያዝያ 13/2017 ዓ.ም የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ፖፕ ፍራንሲስ ከዚህ ዓለም ድካም ማረፋቸውን ቫቲካን ይፋ አድርጋለች፡፡ ፖፑ በመኖሪያ ቤታቸው ማረፋቸውን የቫቲካን ዜና አገልግሎትን ጠቅሶ ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ ፖፑ ለመጨረሻ ጊዜ የትንሳኤ በዓል መልዕክት ለማስተላለፍ ትላንት በአደባባይ ታይተው ነበር፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኢትዮጵያ ተደራዳሪ ቡድን ከሀገራት እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ተወካዮች ጋር ተወያየ March 20, 2025 የፈረንጆቹ 2025 የላውረስ ሽልማት እጩዎች ይፋ ሆኑ March 4, 2025 30 ሺህ መኪኖችን ማስተናገድ የሚችለው የመኪና ማቆሚያ ስፍራ June 10, 2025