ፖፕ ፍራንሲስ በ88 ዓመታቸው አረፉ Post published:April 21, 2025 Post category:ዓለም አቀፍ AMN-ሚያዝያ 13/2017 ዓ.ም የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ፖፕ ፍራንሲስ ከዚህ ዓለም ድካም ማረፋቸውን ቫቲካን ይፋ አድርጋለች፡፡ ፖፑ በመኖሪያ ቤታቸው ማረፋቸውን የቫቲካን ዜና አገልግሎትን ጠቅሶ ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ ፖፑ ለመጨረሻ ጊዜ የትንሳኤ በዓል መልዕክት ለማስተላለፍ ትላንት በአደባባይ ታይተው ነበር፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ እና ጃፓን በንግድ እና ኢንቨስትመንት ዘርፍ ያላቸዉ ግንኙነት እየተሻሻለ መምጣቱ ተገለጸ January 12, 2026 የአሜሪካዉ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ቤጂንግ ገቡ May 14, 2026 አዲስ አበባ የነገዋን ኢትዮጵያ በፅኑ መሠረት ላይ ለመገንባት “የቀዳማይ ልጅነት ልማት ፕሮግራምን” በስፋት እያከናወነች ነው May 11, 2026