ፖፕ ፍራንሲስ በ88 ዓመታቸው አረፉ Post published:April 21, 2025 Post category:ዓለም አቀፍ AMN-ሚያዝያ 13/2017 ዓ.ም የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ፖፕ ፍራንሲስ ከዚህ ዓለም ድካም ማረፋቸውን ቫቲካን ይፋ አድርጋለች፡፡ ፖፑ በመኖሪያ ቤታቸው ማረፋቸውን የቫቲካን ዜና አገልግሎትን ጠቅሶ ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ ፖፑ ለመጨረሻ ጊዜ የትንሳኤ በዓል መልዕክት ለማስተላለፍ ትላንት በአደባባይ ታይተው ነበር፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የብልጽግና ፓርቲ እህት ፓርቲዎች ስለ አዲስ አበባ ለውጥ ምን አሉ? February 1, 2025 የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የጥሎ ማለፍ የመልስ ጨዋታዎች ዛሬ ምሽትም ሲቀጥሉ የማድሪድ ደርቢ ይጠበቃል March 12, 2025 አሜሪካ ከዓለም ጤና ድርጅት እንድትወጣ መወሰኑን ተከትሎ ኬንያ ጊዜ ለማይሰጡ የጤና ችግሮች ህክምና ዝግጅት ማድረግ መጀመሯን አስታወቀች January 29, 2025
አሜሪካ ከዓለም ጤና ድርጅት እንድትወጣ መወሰኑን ተከትሎ ኬንያ ጊዜ ለማይሰጡ የጤና ችግሮች ህክምና ዝግጅት ማድረግ መጀመሯን አስታወቀች January 29, 2025