ኢትዮጵያ ቀጣናዊ ትስስርን ለማፋጠን፣ የገቢና ወጪ ምርትን ለማጓጓዝ የባቡር መሰረተ ልማት ግንባታ እያስፋፋች መሆኑን የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ(ዶ/ር) ገለጹ
ኤቤሬቺ ኤዜ ለደጋፊዎች በተዋወቀበት ጨዋታ አርሰናል ሊድስ ዩናይትድን እየመራ ነው Post published:August 24, 2025 Post category:እግር ኳስ AMN – ነሃሴ 17/2017 ዓ.ም የሁለተኛ ሳምንት የሊግ መርሃግቡርን በኤምሬትስ እያደረገ የሚገኘው አርሰናል ሊድስ ዩናይትድን 2ለ0 እየመራ ይገኛል። አዲስ ፈራሚው ኤቤሬቺ ኤዜ ለደጋፊዎች በተዋወቀበት የመጀመሪያ አጋማሽ ለመድፈኞቹ ዩሪያን ቲምበር እና ቡካዮ ሳካ ሁለቱን ግቦች አስቆጥርዋል። በጨዋታው ለአርሰናል 200ኛ ጨዋታውን ያደረገው ማርቲን ኦዴጋርድ ትከሻው ላይ በደረሰበት ጉዳት ተቀይሮ ወጥቷል። በሸዋንግዛዉ ግርማ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የዶሚኒክ ሶቦስላይ ግብ ሊቨርፑልን በአሸናፊነቱ አስቀጥለ August 31, 2025 ሞሃመድ ሳላህ የዓመቱ ኮከብ ተጫዋች ተብሎ ተመረጠ August 20, 2025 ስምንት ክለቦች የሚሳተፉበት የአዲስ አበባ ከተማ “ህዳሴ ዋንጫ” ውድድር የፊታችን ዕሁድ ይጀምራል September 24, 2025