ኤቤሬቺ ኤዜ ለደጋፊዎች በተዋወቀበት ጨዋታ አርሰናል ሊድስ ዩናይትድን እየመራ ነው Post published:August 24, 2025 Post category:እግር ኳስ AMN – ነሃሴ 17/2017 ዓ.ም የሁለተኛ ሳምንት የሊግ መርሃግቡርን በኤምሬትስ እያደረገ የሚገኘው አርሰናል ሊድስ ዩናይትድን 2ለ0 እየመራ ይገኛል። አዲስ ፈራሚው ኤቤሬቺ ኤዜ ለደጋፊዎች በተዋወቀበት የመጀመሪያ አጋማሽ ለመድፈኞቹ ዩሪያን ቲምበር እና ቡካዮ ሳካ ሁለቱን ግቦች አስቆጥርዋል። በጨዋታው ለአርሰናል 200ኛ ጨዋታውን ያደረገው ማርቲን ኦዴጋርድ ትከሻው ላይ በደረሰበት ጉዳት ተቀይሮ ወጥቷል። በሸዋንግዛዉ ግርማ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ቼልሲ በሊድስ ሲሸነፍ ፣ ሊቨርፑል ከሰንደርላንድ ነጥብ ተጋርቷል December 4, 2025 ናይጄሪያ ከጋቦን ፣ ካሜሩን ከዲሞክሪቲክ ኮንጎ ፦ የዓለም ዋንጫ ተሳትፎ ለማግኘት የሚያደርጉት ፍልሚያ November 13, 2025 ማንችስተር ዩናይትድ ደረጃውን ለማሻሻል ቦርንማውዝን ይገጥማል December 15, 2025