ቶተንሃም ሆትስፐርስ ዣቪ ሲሞንስን አስፈረመ Post published:August 30, 2025 Post category:እግር ኳስ AMN – ነሃሴ 23/2017 ዓ.ም ቶተንሃም ዣቪ ሲሞንስን ከላይብዚግ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል። የ22 ዓመቱ ኔዘርላንዳዊ የአምስት ዓመት ውል ፈርሟል። የሰሜን ለንደኑ ክለብ ለተጫዋቹ ዝውውር 60 ሚሊየን ዩሮ ይከፍላል። ሲሞንስ በዝውውር መስኮቱ ቶተንሃምን የተቀላቀለ ሦስተኛው ተጫዋች ሆኗል። በሸዋንግዛው ግርማ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ሊቨርፑል ከ አርሰናል ቁጥሮች ምን ይነግሩናል? August 31, 2025 70ኛው የውድድር ዓመት የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ ዛሬ ይጀምራል September 16, 2025 አርሰናል የውድድር ዓመቱን በድል ጀመረ August 17, 2025