ቶተንሃም ሆትስፐርስ ዣቪ ሲሞንስን አስፈረመ Post published:August 30, 2025 Post category:እግር ኳስ AMN – ነሃሴ 23/2017 ዓ.ም ቶተንሃም ዣቪ ሲሞንስን ከላይብዚግ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል። የ22 ዓመቱ ኔዘርላንዳዊ የአምስት ዓመት ውል ፈርሟል። የሰሜን ለንደኑ ክለብ ለተጫዋቹ ዝውውር 60 ሚሊየን ዩሮ ይከፍላል። ሲሞንስ በዝውውር መስኮቱ ቶተንሃምን የተቀላቀለ ሦስተኛው ተጫዋች ሆኗል። በሸዋንግዛው ግርማ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አርሰናል ከ አስቶንቪላ ፦ በዋንጫ ፉክክሩ ትልቅ ትርጉም ያለው ጨዋታ December 30, 2025 ብሬንትፎርድ ከ አርሰናል፡- መድፈኞቹ መሪነታቸውን ለማጠናከር የሚያደርጉት ፍልሚያ February 12, 2026 የዶሚኒክ ሶቦስላይ ግብ ሊቨርፑልን በአሸናፊነቱ አስቀጥለ August 31, 2025