ቶተንሃም ሆትስፐርስ ዣቪ ሲሞንስን አስፈረመ Post published:August 30, 2025 Post category:እግር ኳስ AMN – ነሃሴ 23/2017 ዓ.ም ቶተንሃም ዣቪ ሲሞንስን ከላይብዚግ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል። የ22 ዓመቱ ኔዘርላንዳዊ የአምስት ዓመት ውል ፈርሟል። የሰሜን ለንደኑ ክለብ ለተጫዋቹ ዝውውር 60 ሚሊየን ዩሮ ይከፍላል። ሲሞንስ በዝውውር መስኮቱ ቶተንሃምን የተቀላቀለ ሦስተኛው ተጫዋች ሆኗል። በሸዋንግዛው ግርማ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከግብጽ እና ከጂቡቲ ጋር ለሚኖረው ወሳኝ ጨዋታ በቂ ዝግጅት ማድረጉ ተገለጸ March 19, 2025 የ21 ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ነገ በሚደረጉ 2 ጨዋታዎች ይጀምራል March 4, 2025 የአርሰናሉ ግብ ጠባቂ ዳቪድ ራያ የተሻሻለ ውል ቀረበለት October 7, 2025