ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከእንግሊዝ የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Post published:October 11, 2024 Post category:EDITOR'S PICK AMN -ጥቅምት 1/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከእንግሊዝ የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ሎርድ ኮሊንስን ጋር በሁለትዮሽ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው፤ ዛሬ የእንግሊዙን የአፍሪካ ሚኒስትር የሀይበሪውን ሎርድ ኮሊንስን አግኝቼ በሁለትዮሽ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ሰፋ ያለ ውይይት አድርገናል ብለዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በመዲናዋ የተመዘገበው ሰላም የፀጥታ አካላት ጠንካራ የህዝብ ውግንና ፣ የፖሊሳዊ ስነ ምግባር እና የስራ ትጋት ውጤት ነው- አፈ ጉባኤ ቡዜና አልከድር April 18, 2025 የመዲናዋን የውሃ አቅርቦት እና የፍሳሽ አገልግሎት ለማሳደግ በበጀት አመቱ 18 ቢሊዮን ብር ተበጅቶ ሲሰራ እንደነበር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ July 11, 2025 በኮልፌ ቀራኒዮ በተለምዶ ቢቂላ መናፈሻ እየተባለ በሚጠራዉ አካባቢ የተከሰተው የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር ውሏል- ኮሚሽኑ February 27, 2025
በመዲናዋ የተመዘገበው ሰላም የፀጥታ አካላት ጠንካራ የህዝብ ውግንና ፣ የፖሊሳዊ ስነ ምግባር እና የስራ ትጋት ውጤት ነው- አፈ ጉባኤ ቡዜና አልከድር April 18, 2025
የመዲናዋን የውሃ አቅርቦት እና የፍሳሽ አገልግሎት ለማሳደግ በበጀት አመቱ 18 ቢሊዮን ብር ተበጅቶ ሲሰራ እንደነበር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ July 11, 2025