በሌብነትና ብልሹ አሰራር የተሳተፉ 188 አካላት ተጠያቂ ሆኑ Post published:April 15, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / መልካም አስተዳደር / አዲስ አበባ AMN – ሚያዝያ 07/2017 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ በሌብነትና ብልሹ አሰራር የተሳተፉ 188 አካላትን ተጠያቂ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ ኤጀንሲው የ2017 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የስራ አፈፃፀሙን በገመገመበት ወቅት በብልሹ አሰራርና በሌብነት የተሳተፉ አካላት ላይ እርምጃ መወሰዱን ከኤጀንሲዉ ያገኘነዉ መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የነገው ቀን September 10, 2025 የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በ14 ሀገራት ላይ የንግድ እቀባ ለማድረግ ዛቱ July 8, 2025 አዲስ አበባ ላይ እየተሰራ የሚገኘው የኮሪደር ልማት የሚደነቅና ተጠናክሮ መቀጠል የሚገባው መሆኑ ተገለጸ July 8, 2025