በሌብነትና ብልሹ አሰራር የተሳተፉ 188 አካላት ተጠያቂ ሆኑ Post published:April 15, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / መልካም አስተዳደር / አዲስ አበባ AMN – ሚያዝያ 07/2017 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ በሌብነትና ብልሹ አሰራር የተሳተፉ 188 አካላትን ተጠያቂ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ ኤጀንሲው የ2017 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የስራ አፈፃፀሙን በገመገመበት ወቅት በብልሹ አሰራርና በሌብነት የተሳተፉ አካላት ላይ እርምጃ መወሰዱን ከኤጀንሲዉ ያገኘነዉ መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአራዳ የበጎነት መንደር ግንባታ በታቀደለት ፍጥነትና ጥራት እየተከናወነ ይገኛል August 28, 2026 የተጠናቀቀው በጀት ዓመት አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ ሁለንተናዊ ለውጦችን ያስመዘገበበት ዓመት ነበር፡- ዋና ሥራ አስፈጻሚው አቶ ካሳሁን ጎንፋ July 13, 2024 ባለፉት ስድስት ወራት በመዲናዋ ፕሮጀክቶችን ከማጠናቀቅ እና መሰረተ ልማቶችን እዉን ከማድረግ አኳያ ስኬታማ ስራዎች ተሰርተዋል January 26, 2026