በሌብነትና ብልሹ አሰራር የተሳተፉ 188 አካላት ተጠያቂ ሆኑ Post published:April 15, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / መልካም አስተዳደር / አዲስ አበባ AMN – ሚያዝያ 07/2017 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ በሌብነትና ብልሹ አሰራር የተሳተፉ 188 አካላትን ተጠያቂ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ ኤጀንሲው የ2017 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የስራ አፈፃፀሙን በገመገመበት ወቅት በብልሹ አሰራርና በሌብነት የተሳተፉ አካላት ላይ እርምጃ መወሰዱን ከኤጀንሲዉ ያገኘነዉ መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የመደራጀት ዋና ግቡ በተናጠልና በተበታተነ መንገድ ማሳካት የማንችለውን በህብረት በቀላሉ ከግብ ማድረስ ማስቻሉ መሆኑን ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስገነዘቡ July 6, 2025 239 የሸማች የህብረት ስራ ልኳንዳ ቤቶች አንድ ኪሎ ስጋ ከ460 እስከ 520 ብር ብቻ እንዲሸጡ ተመን ተቀመጠ April 17, 2025 የቀድሞ ታጣቂዎችን ወደተሀድሶ ስልጠና የማስገባቱ ስራ በሰሜን ጎንደር ዞን ተጀመረ January 22, 2025
የመደራጀት ዋና ግቡ በተናጠልና በተበታተነ መንገድ ማሳካት የማንችለውን በህብረት በቀላሉ ከግብ ማድረስ ማስቻሉ መሆኑን ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስገነዘቡ July 6, 2025