የአፍሪካ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኮንፈረንስ ዛሬ በአዲስ አበባ ይካሄዳል Post published:October 8, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN-መስከረም 28/2017 ዓ.ም የአፍሪካ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኮንፈረንስ ዛሬ በአዲስ አበባ ዓድዋ ድል መታሰቢያ ይካሄዳል፡፡ በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት አዘጋጅነት የሚካሄደዉ 3ተኛው ዙር ፓን አፍሪኮን ኤ.አይ 2024 “አፍሪካን በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ማላቅ” በሚል መሪ ቃል ነው የሚካሄደው፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በኅብር ለዛሬ የደረሰችውን ኢትዮጵያ በኅብር ለመጪው ትውልድ እናስረክባት September 9, 2024 የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ለሕዳሴ ግድቡ ከ254.6 ሚሊየን ብር በላይ ማዋጣቱ ተገለጸ April 5, 2025 የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት እና የዋና ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ አደም ፋራህ ከቻይና ህዝባዊ ምክር ቤት ምክትል ኃላፊ ሊ ሆንግዦንግ ጋር ተወያዩ October 30, 2024
የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት እና የዋና ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ አደም ፋራህ ከቻይና ህዝባዊ ምክር ቤት ምክትል ኃላፊ ሊ ሆንግዦንግ ጋር ተወያዩ October 30, 2024