የዓለም የሰላም ቀን በአዲስ አበባ ተከበረ Post published:September 20, 2024 Post category:ቪዲዮዎች AMN- መስከረም 10/2017 ዓ.ም የ2024 ዓለም አቀፍ የሰላም ቀን “የሰላም ባህልን ማሳደግ” በሚል መሪ ሃሳብ በአዲስ አበባ ተከብሯል። በክብረ በዓሉ ላይ የሰላም ሚኒስቴር፣ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት፣ የሰብዓዊ መብት ተቋማት እንዲሁም የሀገር ውስጥና ዓለም አቀፍ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የስራ ኃላፊዎች መገኘታቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአዲስ አበባ የመንግስት የልማት ድርጅቶች አትራፊ እና ተወዳዳሪ እንዲሆኑ እየተሰራ ነው August 28, 2026 የፋይዳ አገልግሎቶችን አጠቃሎ የያዘ የፋይዳ መተግበሪያ ይፋ ሆነ February 13, 2025 አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ታካሚዎችና አስታማሚዎች የምሳ ግብዣ መርሃግብር አካሄደ January 7, 2025