የዓለም የሰላም ቀን በአዲስ አበባ ተከበረ Post published:September 20, 2024 Post category:ቪዲዮዎች AMN- መስከረም 10/2017 ዓ.ም የ2024 ዓለም አቀፍ የሰላም ቀን “የሰላም ባህልን ማሳደግ” በሚል መሪ ሃሳብ በአዲስ አበባ ተከብሯል። በክብረ በዓሉ ላይ የሰላም ሚኒስቴር፣ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት፣ የሰብዓዊ መብት ተቋማት እንዲሁም የሀገር ውስጥና ዓለም አቀፍ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የስራ ኃላፊዎች መገኘታቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የባለድርሻ አካላትና የህብረተሰብ ክፍሎች የአጀንዳ ማሰባሰብ መድረክ ጀመረ November 7, 2024 አዲስ ልሳን ጋዜጣ ቅዳሜ ግንቦት 30 ቀን 2017 ዓ.ም June 7, 2025 በምክክር ሂደቱ የጋራ ሀገርን የሚያጸኑ ሃሳቦችን በነጻነት አንስተናል፡- የወላይታ ሶዶ ከተማ የሃገራዊ ምክክር ተሳታፊዎች October 30, 2024