ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው እለት የተለያዩ ሹመቶችን ሰጡ Post published:October 18, 2024 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 08/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው እለት የተለያዩ ሹመቶች መስጠታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታወቀ። በዚሁ መሠረት፦ 1. ዶ/ር ጌዲዮን ጥሞቲዮስ፦ የውጪ ጉዳይ ሚንስቴር ሚንስትር 2. ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳ፦ የቱርዝም ሚንስቴር ሚንስትር 3. ወ/ሮ ሃና አርአያስላሴ፦ የፍትህ ሚንስቴር ሚንስትር በመሆን ተሹመዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አልጀሪያ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ታሪካዊና ዘርፈብዙ ግንኙነት ለማሳደግ ቁርጠኛ ናት-ፕሬዝዳንት አብዱልመጂድ ታቦ October 9, 2024 የመንግስት ሰራተኞቻችንን በጅምላ ከመዉቀስ ወጥተን ችግር ያለባቸዉን እያረምን፤ ጥፋተኞቹን እያጋለጥንና ተጠያቂ እያደረግን ህዝባችንን በላቀ ትጋትና ታማኝነት ማገልገላችንን አጠናክረን እንቀጥላለን ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ June 10, 2025 ጥበብን ከጥበበኛው አወዳጅ ድባብ October 6, 2024
የመንግስት ሰራተኞቻችንን በጅምላ ከመዉቀስ ወጥተን ችግር ያለባቸዉን እያረምን፤ ጥፋተኞቹን እያጋለጥንና ተጠያቂ እያደረግን ህዝባችንን በላቀ ትጋትና ታማኝነት ማገልገላችንን አጠናክረን እንቀጥላለን ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ June 10, 2025