ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው እለት የተለያዩ ሹመቶችን ሰጡ Post published:October 18, 2024 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 08/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው እለት የተለያዩ ሹመቶች መስጠታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታወቀ። በዚሁ መሠረት፦ 1. ዶ/ር ጌዲዮን ጥሞቲዮስ፦ የውጪ ጉዳይ ሚንስቴር ሚንስትር 2. ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳ፦ የቱርዝም ሚንስቴር ሚንስትር 3. ወ/ሮ ሃና አርአያስላሴ፦ የፍትህ ሚንስቴር ሚንስትር በመሆን ተሹመዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአለም አቀፍ አጋር ድርጅቶችና ቀጠናዊ አጋር ድርጅቶች አመራሮች የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ጎበኙ March 3, 2025 ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀ ስላሴ የአንካራው ስምምነት ከቀጣናው ባሻገር ያለው ፋይዳ ወሳኝ መሆኑን አስገነዘቡ December 13, 2024 የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ከቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ የኢንስፔክሽና ሥነ ምግባር ኮሚሽን አመራሮች ጋር ውይይት አደረገ October 29, 2024