አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ሀያት ረመዳን የአዲስ ታለንት ሾው አሸናፊ በመሆን የ2 ሚሊየን ብር ተሸላሚ ሆነች Post published:January 7, 2026 Post category:ኪነ ጥበብ AMN-ታኅሣሥ 29/2018 ለአንድ ዓመት የዘለቀው የአዲስ ታለንት ሾው ዛሬ በአድዋ ድል መታሰቢያ ፍጻሜዉን አግኝቷል። በአዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ በልዩነት የመጣው “አዲስ ታለንት” ሾው በሰባት ምዕራፎች ሲካሄድ ቆይቷል። ሃያት ረመዳን በድምፅ ውድድር የአዲስ ታለንት ሾው አሸናፊ ሆናለች። ለሽልማቱ የተዘጋጀውን 2 ሚሊየን ብር የተሸለመች ሲሆን በተጨማሪም የስኬት ባንክ ያዘጋጀውን ስኬት አዋርድ ዋንጫንም ማግኘት ችላለች። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ለኪነ ጥበብ ዘርፉ ትኩረት መሰጠቱ ወጣቶች በተነሳሽነት ወደ ሙያው እንዲቀላቀሉ እንደሚያግዝ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ተናገሩ September 30, 2025 የጥበብ ዲፕሎማሲ – ድንበር ተሻጋሪው “ገር ኃይል” January 1, 2026 አርቲስት ደበበ እሸቱ ለኢትዮጵያ የኪነ ጥበብ ዘርፍ ትልቅ አሻራ ማሳረፉን የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ ገለጹ August 19, 2025