ሀያት ረመዳን የአዲስ ታለንት ሾው አሸናፊ በመሆን የ2 ሚሊየን ብር ተሸላሚ ሆነች Post published:January 7, 2026 Post category:ኪነ ጥበብ AMN-ታኅሣሥ 29/2018 ለአንድ ዓመት የዘለቀው የአዲስ ታለንት ሾው ዛሬ በአድዋ ድል መታሰቢያ ፍጻሜዉን አግኝቷል። በአዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ በልዩነት የመጣው “አዲስ ታለንት” ሾው በሰባት ምዕራፎች ሲካሄድ ቆይቷል። ሃያት ረመዳን በድምፅ ውድድር የአዲስ ታለንት ሾው አሸናፊ ሆናለች። ለሽልማቱ የተዘጋጀውን 2 ሚሊየን ብር የተሸለመች ሲሆን በተጨማሪም የስኬት ባንክ ያዘጋጀውን ስኬት አዋርድ ዋንጫንም ማግኘት ችላለች። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የጥበብ ዲፕሎማሲ – ድንበር ተሻጋሪው “ገር ኃይል” January 1, 2026 ሁለተኛው ሀገር አቀፍ የኪነጥበብ እና የፈጠራ ውድድር በብሔራዊ ትያትር በመካሄድ ላይ ነው September 3, 2025 ዓድዋን በጥበብ የደገመው ጀግና March 7, 2026