አቶ አደም ፋራህ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው ለተመረጡት መሀሙድ አሊ ዩሱፍ መልካም ምኞታቸውን ገለፁ Post published:February 16, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN-የካቲት 8/2017 ዓ.ም በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ፣ መሀሙድ አሊ ዩሱፍ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው በመመረጣቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልጸዋል። አቶ አደም በማኀበራዊ ትስስር ገፃቸው ባጋሩት መልዕክት፣ መልካም የስራ ጊዜ እንድሆንላቸውም ተመኝተዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ምክር ቤቱ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው October 10, 2024 የአየር ንብረት ለውጥ አሉታዊ ተፅዕኖን ለመቀነስ የአየር ትንበያ ተደራሽነት ላይ በትኩረት እየተሰራ ነው-የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት January 20, 2025 አዲስ የተመረጡ የምክር ቤት አባላት ቃለ-መሀላ ፈጸሙ October 7, 2024
የአየር ንብረት ለውጥ አሉታዊ ተፅዕኖን ለመቀነስ የአየር ትንበያ ተደራሽነት ላይ በትኩረት እየተሰራ ነው-የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት January 20, 2025