አቶ አደም ፋራህ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው ለተመረጡት መሀሙድ አሊ ዩሱፍ መልካም ምኞታቸውን ገለፁ Post published:February 16, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN-የካቲት 8/2017 ዓ.ም በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ፣ መሀሙድ አሊ ዩሱፍ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው በመመረጣቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልጸዋል። አቶ አደም በማኀበራዊ ትስስር ገፃቸው ባጋሩት መልዕክት፣ መልካም የስራ ጊዜ እንድሆንላቸውም ተመኝተዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የመንገድ ደህንነት ፈንድ የቦርድ አባል ሆነው ተሾሙ March 12, 2025 የለሚ ናሽናል ሲሚንቶ በ6 ወራት ውስጥ ከ12 ሚልየን ኩንታል በላይ ሲሚንቶ ለገበያ አቅርቧል April 24, 2025 እንደ ሀገር ጠቀሜታ ባላቸውና ለቱሪስት ምቹ በሆኑ ከተሞች ላይ የሚሰሩ ትላልቅ የኢንቨስትመንት ስራዎችን ማጠናከር ይጠበቃል-ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳ December 16, 2024
እንደ ሀገር ጠቀሜታ ባላቸውና ለቱሪስት ምቹ በሆኑ ከተሞች ላይ የሚሰሩ ትላልቅ የኢንቨስትመንት ስራዎችን ማጠናከር ይጠበቃል-ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳ December 16, 2024