አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር በይፋ ሥራ ጀመሩ Post published:April 11, 2025 Post category:ኢትዮጵያ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ሌ/ጀነራል ታደሰ ወረደ በይፋ ሥራቸውን ጀምረዋል፡፡ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ካቢኔ ስብሰባ በዛሬው ዕለት የተካሄደ ሲሆን÷ ሌ/ጀነራል ታደሰ በቀጣይ ወራት በሚከናወኑ ተግባራት ዙሪያ አቅጣጫ ሰጥተዋል፡፡ በቀጣይ የክልሉን ሰላምና ደህንነት አስተማማኝ ለማድረግ የሚያስችሉ ስራዎች እንደሚከናወኑም ተገልጿል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በጅግጅጋ ለአርብቶ አደሮቹ የተገነባው ሞዴል መንደር በሁሉም አከባቢዎች የሚስፋፋ ይሆናል፡- አቶ አሕመድ ሽዴ January 4, 2025 የሜካናይዜሽን እርሻን ለማስፋፋትና የግብዓት አቅርቦትን በተገቢ መልኩ ለማሳለጥ ትኩረት እንደሚሰጥ አቶ አዲሱ አረጋ ገለጹ August 25, 2025 ብሔራዊ መግባባትን ለማጎልበት የተጀመሩ ተግባራት ተጠናክረው ይቀጥላሉ -ተስፋዬ ቤልጂጌ(ዶ/ር) February 10, 2025