የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር በይፋ ሥራ ጀመሩ Post published:April 11, 2025 Post category:ኢትዮጵያ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ሌ/ጀነራል ታደሰ ወረደ በይፋ ሥራቸውን ጀምረዋል፡፡ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ካቢኔ ስብሰባ በዛሬው ዕለት የተካሄደ ሲሆን÷ ሌ/ጀነራል ታደሰ በቀጣይ ወራት በሚከናወኑ ተግባራት ዙሪያ አቅጣጫ ሰጥተዋል፡፡ በቀጣይ የክልሉን ሰላምና ደህንነት አስተማማኝ ለማድረግ የሚያስችሉ ስራዎች እንደሚከናወኑም ተገልጿል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአማራ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀመረ February 11, 2025 በኢትዮጵያ በአየር ብክለት ሳቢያ ህይወታቸውን የሚያጡ ዜጎችን ቁጥር ለመቀነስ እየተሰራ ነው፡- የጤና ሚኒስቴር December 19, 2024 በኦሮሚያ ክልል የከተማ እና የገጠር ነዋሪዎችን ተጠቃሚ ያደረጉ የንጹህ መጠጥ ውሃ መሰረተ ልማት ስራዎች እየተገነቡ መሆናቸዉ ተገለጸ May 28, 2025