የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር በይፋ ሥራ ጀመሩ Post published:April 11, 2025 Post category:ኢትዮጵያ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ሌ/ጀነራል ታደሰ ወረደ በይፋ ሥራቸውን ጀምረዋል፡፡ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ካቢኔ ስብሰባ በዛሬው ዕለት የተካሄደ ሲሆን÷ ሌ/ጀነራል ታደሰ በቀጣይ ወራት በሚከናወኑ ተግባራት ዙሪያ አቅጣጫ ሰጥተዋል፡፡ በቀጣይ የክልሉን ሰላምና ደህንነት አስተማማኝ ለማድረግ የሚያስችሉ ስራዎች እንደሚከናወኑም ተገልጿል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ለ1 ሺህ 216 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ April 16, 2025 የአረንጓዴ አሻራ መርሀግብር በዓለም አቀፍ ደረጃ አሳሳቢ የሆነውን የአየር ንብረት ለውጥ ፈተና በመቀነስ ረገድ ጉልህ አበርክቶ ያለው መሆኑ ተጠቆመ November 4, 2024 የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በምሁራን እይታ August 4, 2024
የአረንጓዴ አሻራ መርሀግብር በዓለም አቀፍ ደረጃ አሳሳቢ የሆነውን የአየር ንብረት ለውጥ ፈተና በመቀነስ ረገድ ጉልህ አበርክቶ ያለው መሆኑ ተጠቆመ November 4, 2024