ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቬይትናም ኮሚኒስት ፓርቲ ዋና ፀሃፊ ጋር ተወያዩ Post published:April 15, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ / ዲፕሎማሲ AMN – ሚያዚያ 07/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የይፋዊ ጉብኝታቸው አካል የሆነ ውይይት ከቬይትናም ኮሚኒስት ፓርቲ ዋና ፀሃፊ ጋር በፓርቲው ማዕከላዊ ጽሕፈት ቤት አካሂደዋል። በውይይታቸውም በተለያዩ የፓለቲካ ፓርቲ ጉዳዮች ብሎም በሀገራዊ ልማት እና አስተዳደር ጉዳዮች መምከራቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ ያመላክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ በአስደናቂ የህዳሴ ጉዞ ላይ መሆኗን የናይጄሪያ ምክትል ፕሬዚዳንት ካሺም ሼቲማ ገለጹ June 27, 2025 ከኢትዮጵያኒዝም እስከ ፓን አፍሪካኒዝም February 14, 2025 የለሚ ናሽናል ሲሚንቶ በ6 ወራት ውስጥ ከ12 ሚልየን ኩንታል በላይ ሲሚንቶ ለገበያ አቅርቧል April 24, 2025