የኮሙኒኬሽን እና ሚዲያ ባለሙያዎች የመዲናዋን የልማት ስራዎች እየጎበኙ ነው Post published:June 4, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ልማት AMN – ግንቦት 27/2017 ዓ. ም የኮሙኒኬሽን እና ሚዲያ ባለሙያዎች በአዲስ አበባ እየተከናወኑ ያሉ እና የተጠናቀቁ የልማት ስራዎችን እየጎበኙ ነው። ጉብኝቱ የሚዲያ ባለሙያዎች እየተከናወኑ ያሉ የልማት ስራዎች ላይ የጠራ ግንዛቤ በመያዝ የሚጠበቅባቸውን ሙያዊ ኃላፊነት እንዲወጡ ያለመ መሆኑ ተገልጿል፡፡ እንዲሁም የተሟላ መረጃን ለህብረተሰቡ ተደራሽ የሚያደርጉበትን መደላድል ለመፍጠር እንደሆነ ተመላክቷል። በሔኖክ ዘነበ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ከንቲባ አዳነች አቤቤ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ፣ ጀርመን አደባባይ አካባቢ በመገንባት ላይ የሚገኙት የመኖሪያ ቤቶች የደረሱበትን ደረጃ መገምገማቸውን ገለጹ June 13, 2025 ከቁጭት እንጉርጉሮ ወደ ተስፋ ዜማዎች September 4, 2025 ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የቀኝ ግዛት ትርክትን በኃይል ለመጫን የተደረገን ጥረት የሰበረ የዚህ ትውልድ ዳግማዊ አድዋ ነው ሲሉ አቶ አወሉ አብዲ ገለጹ September 17, 2025
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ፣ ጀርመን አደባባይ አካባቢ በመገንባት ላይ የሚገኙት የመኖሪያ ቤቶች የደረሱበትን ደረጃ መገምገማቸውን ገለጹ June 13, 2025
ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የቀኝ ግዛት ትርክትን በኃይል ለመጫን የተደረገን ጥረት የሰበረ የዚህ ትውልድ ዳግማዊ አድዋ ነው ሲሉ አቶ አወሉ አብዲ ገለጹ September 17, 2025