የስሎቬኒያ ፕሬዚዳንት ናታሳ ፒርክ ሙሳር የአድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ Post published:June 5, 2025 Post category:አዲስ አበባ AMN- ግንቦት 28/2017 ዓ. ም ከአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጋር የጎበኙት የመጀመሪያዋ የስሎቬኒያ ፕሬዚዳንት ናታሳ ፒርክ ስለ አድዋ ድል ታሪክ ገለፃ ተደርጎላቸዋል። በመታቢያው የአበባ ጉንጉንም አስቀምጠዋል። በአፈወርቅ አለሙ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ከንቲባ አዳነች አቤቤ የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው ወገኖች ማዕድ አጋሩ January 6, 2025 በፍትህ ትራስፎርሜሽን የአዲስ አበባ ከተማ የተሞክሮ ማዕከል እንድትሆን መስራት ይገባል – አፈ ጉባኤ ቡዜና አልከድር April 17, 2025 የመዲናዋ ፍካቶች September 12, 2024