የስሎቬኒያ ፕሬዚዳንት ናታሳ ፒርክ ሙሳር የአድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ Post published:June 5, 2025 Post category:አዲስ አበባ AMN- ግንቦት 28/2017 ዓ. ም ከአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጋር የጎበኙት የመጀመሪያዋ የስሎቬኒያ ፕሬዚዳንት ናታሳ ፒርክ ስለ አድዋ ድል ታሪክ ገለፃ ተደርጎላቸዋል። በመታቢያው የአበባ ጉንጉንም አስቀምጠዋል። በአፈወርቅ አለሙ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በመዲናዋ የተከናወኑ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብሮች የደን ሽፋኑን ከማሳደግ በተጨማሪ የስራ ዕድልም የፈጠሩ መሆናቸው ተገለፀ June 27, 2025 መዲናዋን የሚመጥን የሰላምና ፀጥታ ስራ መሰራቱን የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ አሰታወቀ July 3, 2025 ባለፉት የለውጥ አመታት ተጨባጭ ውጤቶች መመዝገባቸውንና በሁሉም ኮሌጆች የቅበላ አቅም ማደጉን አቶ ጥራቱ በየነ ገለፁ September 20, 2025